Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ምዕራፍ ጂ የሚስተር ፍላድ ከእንግሊዝ አገር መመለስ ከንግሥ ቲቱ የተላከውን ደብዳቤና መልእክት ማስረከቡ በስጦታ ስም ለአፄ ቴዎድሮስ የሚገልጽ መልእክተኛ ወይንገጉሥ ነገሥቱ ተላክ። በእነርሱ ላይ። ቂም የለኝም እነርሱም የበዶሉኝ ነገር የለም ሚስተር ራሳም ደስታው ሌሎቹም በሰንሰለት የታሠሩት አውሮጳ እን።አፄ ቴዎድሮስ በቅርቡ ጊዜ በሕይወታቸው ሳሉ አይ ታይባቸውም ነበር ።
አፄ ቴዎድሮስ በመቅደላ ዙሪያ የእኛ ስሜት ለደላ ንታ ሕዝብ የምሕረት አዋጅ መነገሩ መቅደላ የነበረው ሠራዊት ከአፄ ቴዎድሮስ ጋር መቀላቀል ሚስስ ሮዜንታ ልናሌሎችም አውሮጳውያኖች ወደ አምባው መላካቸው አፄ። መውረራቸውሚስ ተር ዋልድማየርን ማዋረዳቸው በሽሎ መድረስ በአፄ ቴዎድሮስና በሚሰተር ራሳም መካከል የነበረው መጻጻፍና ግንኙነት የሚስተር ራሳም ሰንሰለት መፈታት የአፄ ቴዎድሮስ ሰላምጌ መድረስ አፄ ቴዎድሮስ ከቀሳውስት ጋር ያደረጉት ጠብ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፄ ቴዎድሮስ ወደ አምባው መምጣት የሁለቱ መኮንኖች ፍርድ በአም ባው። የአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት በሦስት ሊከፈል ር ከልጅነታቸውእስከመጀመሪያዋ ባለቤታቸው ሞት ኛ ራስዓሊ ከወደቁበት ጊዜ ጀምሮ ሚስተር ቤል የተባለው እንግሊዛዊ እስከሞተበት ጀኛ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ አፄ ቴዎድሮስ ራሳቸው እስከ ሞቱበት ጊዜድረስነው። ይህም ሰው ለአፄ ቴዎድሮስ የተጻፈ የሹመት ደብዳቤና ጥቂት ልዩ ል ስጦታዎች አምጥቶ በንጉሠ በናፖሊዮን ስም አበረዱርን ባርድል በመስከረም ወር ቿፄ ዓ ም ጐንደር ንሣይ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መልስ እስካመጣ ድ ስ ቆንስል ሌጃን ከአበሻ አገር እንዳይወጣ ተከልክሎ ን በጐንደር ዙሪያ የሚኖሩ አውሮፓውያን ሁሉ ፈፈ በው ከፈረንሣይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለአፄ ቴዎድ ሮስ የተጻፈላቸውን ደብዳቤ ሲነበብእንዲሰሙ ተደረገደብ ዳቤው ሲነበብ አፄ ቴዎድሮስ በመስኮቱ ላይ ብቅ ብለው ስለነበረ ደብዳቤው ተነቦ እንዳበቃ የፈረንሣይ ንጉሥ ባርድልን እንዴት ባለ ሁኔታ እንደተቀበለው ቴዎድሮስ ጠየቁ። እየከፈቱ ለማስተማር የሚ ችሉ ነበሩ ሚስተር ፍላድ ብዙ ጊዜ ወደ አበሻ እገር የተመላለሰ ሲሆን ለመጀመሪያ በአፄ ቴዎድሮስ ዘመነ መንግሥት ጊዜ አውሮጳውያን ችግር ሲገጥማቸው የሚ ሲዮናውያን ሰዎችና በልዩ ልዩ ፍላጐታቸው መጥተው በአበሻ አገር ውስጥ የነበሩት አውሮጳውያን በሚኖሩ በትመንደር ስም «የ ሰዎች»ተብለው የታወቁት ስምንት ነበሩ። አፄ። እንዲሁም ሚስተር ስተርን ለተኛ ጊዜ ወደ አበሻ አገር ሲመለስ ሚስተር ርር ንና ሚስተር ሮሴንታል የተባሉ ሰዎች ከነባለቤቶቻቸው ። ግን የጋፋት ሰዎች ሊቀበሉት ባለመቻላቸው እስከ መጨረሻው ድረስ ሚስተር ስተርን በጋፋት ሰዎች ጋብቻ ላይ ይህን መጥፎ አስተያየት የያዘ ጽሑፍ እን ዳሳተመው ፈጽመው አምነውበት ስለነበረ ስለዚህ ሰው የነበራቸውን ጥላቻ እያመረሩ ስለ ሔዱ ሚስተር ስተርን ለሁለተኛ ጊዜ ወደ አበሻ አገር በጥቢ ቿ ዓ ም ከሚስተርና ከሜስዝ ሮሴንታል ጋር ምፅዋ መድረሳቸውን የጋፋት ሰዎች እንደሰሙ በአንድነት ወደ አፄ ቴዎ ድሮስ ሔደው በደላቸውን ገልጸው ሚስተር ስተርን ተመ ልሶ ወደ አበሻ አገር እንዳይገባ እንዲከለከልላቸው ለመኗቸው አፄ ቴዎድሮስም ልመናቸውን የተቀበሉ መስ ዘ ለው ሳይፈጽሙላቸወ ቆረ መካከል በተፈጠረው ቀሩ ። ሚስተር ስተርን ለሁለተኛጊዜ ወደ አበሻ አገር መጥቶ ከአፄ ቴዎድሮስ ጋርበተገናኘ ጊዜ የመጣበትን ምክንያት ዐፀውቀውትስለነበረ «የመጽ ሐፍቅዱስ ስብከትሀ ይበቃኛል» በማለት ቴዎድሮስ በኃ ይለ ቃል በመናገርና ሚስተር ስተርንን በማዋረድ። ወደ አፄ ቴዎድሮስ ገለጸልን ። እንዶሚገመተው አፄ ቴዎድሮስ ቤተ ዘችው ክፍተኛ መብት የማይገባ ነው በለ ሰው ስለሆኑ አሁን በዚህ አጋጣሚ ለአበሻ ቤተ ክርስቲ ያን የበላይ መሪ የሆነው ሰው ባለበት የቴዎድሮስ የጦር ሠራዊት ማንን ማክበርና መታዘዝ እንደሚገባው በማሳየት ተይስተው ከላይ በተገለጺው ምክንያት አንድ ቀን አፄ ቴዎድሮስ የአቡኑ ግቢ ዙሪያውን ያለበር እንዲታጠር በማድረግ የኦርቶዶክስን ሃይማኖት የያዙት ሰዎች የመጀመ ሪያው ልጅ ቴዎድሮስ አባታቸውን በተወሰነ ቦታክግተው አዋሏቸው ። መጀመሪያ አፄ ቴዎድሮስ በደረሳቸው። ከዚህ በኋላ አፄ ። በሐምሌ ወር ዓ ም ምፅዋ ስንዴሮስ አፄ ቴዎድሮስ ብዙ ጦር ። በዚህችም ማስታወሻ ካፒ ቴን ካሜሩን የታሠሩትን ሰዎች ቅጥርና ስም ጠቅሶ የእነ ዚህ ሰዎች መፈታት ሊገኝ የሚችለው አፄ ቴዎድሮስ ለእንግሊዝ ንግሥት ከዚህ ቀደም ክጥቂት ወራት በፊት ለጻፉት ደብዳቤ ትሕትና የተመላው መልስ ካላገኙ በስተ ቀር የማይሆን መሆኑን አረጋግጧል ። የእንግሊዝ የውጭ ጐዳይ ሚኒስትር ለዚህ ጠንካራና አደገኛ ለሆነው ሥራ መልእክተኛ ሆኖ ወደ ቴዎድሮስ የሟልከው ሰው ሆርሙዝድ ራሳም የተባለውን በኤድን ምክትል የፖለቲካ ሹም እንዲሆን በሰኔ ወር ቿሄ ዓም መርጦ ወዲያውኑ ይህ ሰው ተነሥ በተባለ ጊዜ ወደ አበሻ አገር ጉዞውን መጀመር እንዲችል የተመረጠበት ተግባር በአፄ ቴዎድሮስ ተይዘው የታሠሩትን ካፒቴን ካሜሩንና ሌሎችን ለማስፈታት መሆኑን አስረድተው አዘ ዙት። ከዚ ህም በላይ አፄ ቴዎድሮስ እሥረኞቹን ከታመነ ሰው ጋር ወደ ምፅዋ ለመላክና የንግሥቲቱም ደብዳቤ በዚህ ሰው እጅ እንዲላክላቸው ቢፈልጉ ውሳኔውን ለንጉሠ ነገሥቴ ። ከዚህ ሁሉ ጭንቀት በላይ የእሥረኞቹን ትክክለኛ ሁኔታ ከታመነ የወሬ ምንጭ ለማግኘት ፈጽሞ የማይቻል ስለሆነ በዚህ አጠራጣሪ በሆነው ሁኔታ ምፅዋ መቆየት የማይጠቅም ነው ተብሎ ስለታመነ ሚስተር ራሳም እንዴ ምንም ደክሞ ሌላ ሁለት መልእክተኞች ከዚህ ቀ ፈውን ደብዳቤ ግልባጭና ሌላም የሚያብራራ ማስታወሻ ጨምሮ ወደ አፄ ቴዎድሮስ ላካቸው ። ይህ ሰው። ሰው። ንሜ ባክ ዴ ቢዞን በአፄ ቴዎድሮስ እጅ ጳውያን ትክክለኛ ያልሆነ ሐተታ እ ር ግሊዝ ጦር ሠራዊት ሳይቀር በቴዎድሮስ ድል ትሬድ የሚል የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ያስወራ የነበረው ሰው ር አንድ ጊዜ በአፄ ቴዎድሮስና በመንግሥታቸው ላይ ሚር አንድ የጦር አለቃ መካከል ትሣሬ ላይ ኃይለኛ ደ ሳያቋርጥ ለሦስት ቀን ክዋለ በኋላ ግራ ቀኙ በ ተዋግተው ሳለ አፄ ቴዎድሮስ ከጠላታቸው ጋር ነጮች። የንጉሠ ነገሥቱ ድንኳን ከተተከለበት ፊት ለፊት በሚገኘው ተራራማ ቦታ ላይ የአፄ ቴዎድሮስ ወታደሮች የጦር መሣሪያና ጦር በያዙና በጦር ልብሳቸው ባጌጡ ሰዎች ተሞልቶ ነበር ። አፄ ። ሰው። ሚስተር ራሳም። አፄ ቴዎድሮስ ወደ እልመጡም ነገር ግን ። ከዚያም ወደ ንጉሠ ነገሥቱ ተረብ ብለን ከተቀመጥን በኋላ አፄ ቴዎድሮስ የጋፋትን ሰዎች ከፊታቸው አቅር በውእነዚህ ሰዎች ባደረጉት ጥፋትና በደል ሊክሱኝ አይ ጥፋተኝነ ቴዎድሮስ ደም እስከ ገባንም ብለው ስለጠየቁ ጥቂቶቹ የሰጡት መልስ ግልጽ ባይሆንም የቀሩት «ካሣ ጥሩ ነው » ካሉ በኋላ በመጨ ረሻአፄቴዎድሮስ እኛን «ጌቶች መሆን ትፈልጋላችሁን። አፄ ቴዎድሮስ በዚህ ዝናብ ወጀቦ ጅ ጊዜ ጀምሮ ብዙ ጐዳት የተሰማቸው። ከጥቂት ቀናት በፊት አንድ የግ ሪክቁቄስ ለአፄ ቴዎድሮስ ደብዳቤ ይዞ መጥቶ ስለነበረ ይህን መልእክት ከዚህ ሰው አግኝተው ይህንን ። ከኻያ አንድ ወር በኋላ አፄ ቴዎድሮስ ሚስተር ዋልድሜየርን ሲያነጋግሩ አውሮ ጳውያኖቹ ሁሉ በሰንሰለት ሲታሠሩ በሰላምና በፀጥታ እን «ስ። ም ይነበረ አንሥተው ዶክተሩና ፕሬዶክከስ ግን በኅዘንና በብ ፄ ስጭት መልክ መሆኑን ገልጸው በነገሩ ሚስተር ራሳም መሳቁንም ጭምር ተናግረዋል በሰንሰለት የማሠሩ ጐዳይ እንዴተፈጸሙና በዙሪያውም የነበሩት ሰዎች እግዚአብሔር ያስፈታችሁ በማለት በአገሩ ደንብ መሠረት መልካም ምኞታቸውን ከገለጾ በኋላ የአ ምባው አዛዥ ልይህ የተባለ የአፄ ቴዎድሮስ ሰላይናቀራቢ በሰንሰለት እንድንታሠር መልእክቱን ይዞ የመጣውን ሰው ወደእፄ ቴዎድሮስ መላኩ ስለሆነ ሚስተር ራሳም የሚ ልከው መልእክት እንዳለው እንዲልክ ከሰውየው ጋር አስ ተዋወቁት ። የሚቀጥለው ዋናውችግራችንየገንዘብ ማግኘቱመንገድ ነበረ አፄ ቴዎድሮስ ለጋፋት ሰዎች ለእያንዳንዳቸው አንዳ ንድ ሺህብርሰጥተዋቸውስለነበረ ሰዎቹም የአፄ ቴዎድሮስ መውደዴቂያ ጊዜ መቃረቡን ስለገመቱ በተቻላቸው መጠን ገንዘብወደዶ አውሮጳ ለመላክ ጽኑ ፍላጎት ስላላቸው ከዚህ ያሳቸውን ገንዘብ ሰእኛ በመስጠት ሂሳቡን አውሮሏ አገር ለማግኘት እንደሚችሉ በአሽከሮቻችን በኩል ተላ ልከን በዚሁ ስለተስማማን ከደብረ ታቦርብሩን በአሽከሮቻ ችን በኩል ስለሚልኩልን በዚህ መንገድ ብዙ ተጠቀምን። አፄ ቴዎድሮስ በጽሑፍ በሰጡት ተስፋ ሁሉም እንደየደረጃው በቅርቡ ደመወዝ ሙ ሯ በክ እንደዶሚከፈለጦ አረጋግጠው በዚህም ሥራ « እንኳ ከእናቱ ማኅጸን ሆኖ ይደሰታል » የሚል ወ ናር አፄ ቴዎድሮስ ሦስት ወይም አራት ጊዜ ያህ ረደ ቸው ጥቂት ገንዘብ ህል ከነበራ ውስጥ ለነዚህ ወታደሮች ለእያንዳንዳቸው የተወሰነ ነር ዥማምንዥቹዊ ይኸው እኛ ክአአምባው በቆየንበት ጊዜ ወስጥ ከፍለዋል ። ዳሩ ግን አፄ ቴዎድሮስ በአሁኑ ጊዜ ። በአንድ በኩል ደግሞ አፄ ቴዎድሮስ ወደ አምባው ለመምጣት ተነሥተዋል የሚለው ወሬ ስለሚያሸብረን ይህን በመሰለ ሁኔታ አንዳንድ ቀን ተስፋ ስናገኝ አንዳንድ ተን ደግሞ ተስፋ እየቆረጥን አምላካችን ከዚህ መከራ እንዲያወጣን እንጸልይ ነበር ። አፄ ቴዎድሮስ በመጀመሪያው ጊዜ ወደ ሸዋ ዘምተው ካስገበሩ በኋላ የጐበዜ አባት ለአዒ ቴዎድሮስ የነበራቸው ባለሟልነት አልቆ። ጊዜ ። ቴዎድሮስ ። ምንም እንኳ አፄ ቴዎድሮስ ያወሩባቸውን ሁሉ ሰው የተቀበለውባይመስልም። አፄ ቴዎድሮስ በሰሜን ። አፄ ቴዎድሮስ እኛ ከሔድን በኋላ አይብናካብ ከተባ ለው ቦታ ለጥቂት ቀን ። በፊት የአፄ ቴዎድሮስ አሽከር ስለነበረ አሁንም እንደገና ወደ እሥራት ከመሔድ ይልቅ የአፄ ቴዎድሮስ አገልጋይ መሆኑ እንደሚሻለው መርሮቦ ቀረ ከአፄ ቴዎድሮስ ጋር። ብዙ ጊዜ ። የአፄ ቴዎድሮስ ሁኔታ አሳዛኝ ሆነ ። አፄ ቴዎድሮስም ተከታትለው የከዳውን ጦር እንዳያጠቁ የቀረው ወታደር የከዱትን ሰዎች መንገድ ተከትሎ ከከዱት ሰዎች ጋር ተባብሮ እንዳይወጋቸው ስለ ተጠራጠሩ ምንም ዓይነት የማጥቃት ሙከራ ሳያደርጉ ቀሩ ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ዘለለው የተባለው የጋይንት ተወላ ጅና የክፍል የጦር አለቃ ሁለት መቶ ፈረሰኛ አስከትሎ ወደ ትውልድ አገሩ ወደ ጋይንት ከድቶ ተቀላቀስና ይህን ጦረኛ የሆነውን የጋይንት ሰው አስተባብሮ ቴዎድሮስ አገራቸውን ለመውረር ቢሞክሩ ለመዋጋት ተደራጁ « ዘለ ለው በከዳበት ቀን ወደ ደብረ ታቦር ሔደው ስንቅ እን ዲገዙ የላክናቸውን ሰዎች ከመንገድ ስላገኛቸው ራቁታቸ ውን እስከ ቀሩ ድረስ ዘርፎ ከመካከላቸውም ለጥቂት ቀን አሥሮ ያቆያቸው ነበሩ ። እነዚህ የበለሳ ሰዎች ልጅ አብተው ል እጅግ ቴዎድሮስ አሽከር በነበረና ከደህና ከባላባት ባለ የአዒ ወለደው ሰው እየተመሩ አፄ ቴዎድሮስ በሚመ ቤተሰብ በተ ፊት ለፊት በሚገኙ ትንሽ ተራራ ቀራቅር ጐድበው የቴዎድሮስ ሠራዊት ታደር መጠ ሥቱ ተገርመው የላኳቸው የጦር አለቆች መው ንጉሠ ነገ እያዩ እንደጥንቱ ራሳቸው ጦራቸውን መርተው አመረ ። እንዲሁም መ በወታደሩ ላይ ጭከና አብዝቶ በግራ ቀኙ እል በመውረሻ ጊዜ አፄ ቴዎድሮስ አንድ ወር ቤገምድ በቆዩበት ገ ያደረሱትን እልቂት መግለጹ አእም ያዞር ስለሆነ በአጭሩ ለመግለጽ ያህል አር ያቃጥሉትና በጭከናም ይፈጁት ስለነበ ወር ጊዜ ውስጥ ከሺህ ሰው በላይ የአፄ ቴዎድሮስ ቁጣና ብስጭት በ ላይ ያደረሱት እልቂት ሊያረካቸው ከልጅነት እስከ ዕውቀት ባገለ ቸውን አንሥተው የብስጭት እንደነበረችና ከአንድ ወዳጅዋ ጋር ለመጥፋትመሔኗደ ንነግፎ ታሪኩን ለንጉሠ ነገሥቱ እነግራለሁ ብሎ በማስፈራራቴ የበሩዘበኞች ሴቲቱ ከወጣች ብዙ ጊዜ ስላልሆነ ቶሎ ድረ ስባትናመልሳት ብለው ስለለቀቁት ሁለቱም በዚያውቀሩህ ባላገሩ ከቦ ከመጣው ችግር በላይ ደግሞ በሠፈሩ ረኃብ በመግባቱና አንድዳቦ ብር ስላወጣ በመቶ የሚ ቆጠር ሕዝብ በየቀኑ በረኃብ ያልቅ ጀመር። አፄ ቴዎድሮስ ከዚህ ሠፈራቸው ካልተንቀሳቀሱ ምንም ነገር የማይገኝ ሆነ ። አፄ ቴዎድሮስም አንድሁለት ጊዜ ያህል ለሚስተር ራሳም በደኅናው ጊዜ ቆራጣ ሳለን የሚጻጸፉትን ዓይነት ደብዳቤ ልከውለታል ። ከነልጅዋ በአፄ ቴዎድሮስ ሠፈር በመያዢያ መልክ እኛ እንዳናመ ልጥ የተቀመጠች ስለሆነ የእኛን መክዳት ጊዜ በእርሷ ላይ የሚደርሰው መከራ ያ ከአፄ ቴዎድሮስ ሠፈር ወደ አምባው በ ጊዜ ወይም ሁለት ጊዜ መልእክተኛ መሪያ የአፄ ቴዎድሮስን መቅረብና ወር መጀመሪያ በጻፈልን ደብዳበ እንህ ጉሠ ነገሥቱ መኩንኖች ጋር ባደረገጡ ን ዳነው የእንግሊዝን የጦር ሠራዊት ወደ አበሻ አገር ባት ግርማዊነታቸው እንደተረዱና የእንግሊዝን መንግሥት አሳብለማወቅ አንዱን መኩንናቸውን ልከውት በተዘዋዋሬ ጉዳዩን በሰላም መልክ ለመፈጸም የሚቻልበት ነገር እንዳሌ የጠየቀው መሆኑን ገለጸልን ። አፄ ቴዎድሮስ ይህን ሲያ ሦ ። ቴዎድሮስ ለራሳም በጸፉት ደብዳቤ ከዚህ ቀደም በሰንሰለት ስለመታሁሠሩ ያወቁ መሆ ናቸውን ብዙ ጊዜ ማንሣታቸውን ረስተውት ከእርሱ ጋር ምንም ጥላቻ እንደሌላቸውና ወደ መቅደላ በላኩት ጊዜ ከዚያው ሆኖ ሰዎቻቸው በዓይነ ቁራኛ እንዲጠብቁት ቢያ ዚቸው በመፍራት በሰንሰለት አሥረው እንዳቆዩት ገልጸው ሺ ብር ሲልኩለት ሚስተር ፍላድ ያመጣውን ገንዘብና ፅቃ በአገሩ ። ከሰዓት በኋላ በዘጠኝ ሰዓት ገደማ ከአሽከሮቻችን መካከል ጥቂቶቹ እየሮጡ መጥተው አፄ ቴዎድሮስ ወደ አምባው መምጣታቸውንና ሁኔታቸውም የተቆጡ እንደሚ መስል ገለጹልን ከጥቂት ጊዜም በኋላ ሚስተር ፍላድ ግርማዊነታቸው ክቤተ ክርስቲያን ሲመለሱ ጊዜ ካላቸው ሚስተር ራሳምን እንዶደሚያስጠሩት መልእክት ይዞ መጣ። ነገር ግን ከነሕይወቱ ወደ ገደል እንዲወረ ጄና ሁለቱን ሰዎች ከገደሉ አፄ ቴዎድሮስ ሩጥራቸው ብዙን ተከበው ከሁለት መቶ ጥይት በላይ መሆኑ ወታደሮ ጀው ሰው ቀጥር ምን ያህል ይሆን እኛም የነበረንን ጭንቀትና ፍርሃት በዚሁ ሁኔታ ላይ ሳለን አንድ ወዳ ለቃ መጥቶ አፄ ቴዎድሮስ በ ታውላችሁ መልካም ስለማይሆን ሳሉ ቢያስ ተቀመጡ ብሎ መከረን ። ሰዎች። ናፒር ዶጃዝማች ዓለሜን ተቀብለው ኀ ባነጋገሩ ጊዜ አፄ ቴዎ እሥረኞቹንና ሌሎችን አውሮጳውያኖች በሰላ ብቻ ሳይሆን ራሳቸው በ ሰዓት ወ ሠፈር እንዲመጡ ካልሆነ የሚከተለውን ረድቶት ስለነበረ አፄ ቴዎድሮስ ይህን ሁኔ ማንም ን መስላ በአንድ በኩል ቸውን ጠባይ ስለሚያውቁ ባይሆን የተወሰነው ጊዜኔ ለዓ ሰዓት እንዲሆን ተነጋግረው አስረዝመው ነበር « ሚያዝያ ሯ ቀን ዓ ም አፄ ቴዎድሮስ ወደ እንግሊዝ ጦር ሠፈር በፈቃዳቸው ሳይመጡ በመቅረታቸው ናፒር የመጣበትን ግዴታ ለመፈጸም በጦር ኃይል መጠ ቀም።