Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከአባ ጊዮርጊስ ወልደ ጊዮርጊስ ሩ ወልደ ጊዮርጊስ እጨጌ ወልዴ ወልድ ወልድ በዓለ ወልድ ሠዐላ እቴጌ ወሎ ወምበር ወምበርያ ወምበርያ ምድረ ወረሼኾች ወረነሻ ወረንሻ ወረንጥሻ ዉወ ወረንጤሻ ወረኛ ስልጣን ተቀናቃኝ ወረይሉ ወረደ ነጋሽ ወረደ ፀሐይ ወር ወር ስሞች ወርቅ አምባ ወርወር ሳሊበሳ ወሰን ሰገድ ራስ ወሰንጌ ቀኝ ጌታ ወሰኖ ወበሮ ላሞዝ ወናግ ሰገድ አፄ ወንድ ወሰን ካሣ ደጃዝማች ወንጌላዊ ሰንበት ወንጌላዊት ዌዘሮ ወንጌላውያን ወንጌላውያን ሰንበቶቻቸው ወንጌሳውያን ዓመታቸው « ወንጌል ወይና ደጋ ወዴሳ ወድር ወገራ ወጋየሁ ፊታውራሪ ወግዳ ዋልታ ዋልዋግ ውርንሻ ውቤ ደጃች ውዳሴ መሰሃል ውዳሴ ማርሥጮ ውድም ረዓድ አፄ ውድም አስፈሬ አፄ ውድድም ውጋዴን ውጫሌ ውጫሌ ውል ባሕረ ሐሳብ ይርቋ ዐረብዐረቦች ፀረብኛ ዐብዱላሂ ኣሚር ዐፅመ ጊዮርጊስ አፄ ዑመር ዑመር ሰመተር ደጃዝማች ዑመር ኸያም ፁዑደት ዓለመ ወርቅ በየነ ዶክተር ዓለሜ ታደሰ የኢትዮጵያ ልጅ አቶ ዓለም ሰገድ ዓሊ ታላቁራስ ዓሊ ትንሹራስ ዓሊ ፈርሳሃም ዓሊጋዝ ራስ ዓመተ ምሕረት ዓመተ ሥጋዌ ዓመተ ሰማፅታት ዓመተ በርዮድስ ዓመተ ትስብእቱ ለክርስቶስ ዓመተ አጋር ዓመተ እስክንድር ዓመተ እግዚእ ዓመተ ኩነኔ ዓመተ ዓለም ዓመተ ዓቢይ ቀመር ።
ቀን ዓ ም የጐንደር ደብረ ብርሃን ሥሳሴን ያስቀደሰ ጊዜ ሐምሌ ም እንደ ዓመት በዓል እንዲከበር ዐወጀ ጥምቀትኤሏፋንያ ጥር ዮሐንስ ኢየሱስን ያጠመቀበት ፅለት ቃና ዘገሊሳ ጥር ጌታችን ቃና በምትባል የገሊሳ መንደር በሠርግ ላይ ውሐውን ወደ ወይን የለወጠበት ቀን የመጀመሪያ ተአምሩ ስምዖን የካቲት ታሪኩን ገጽ ላይ ተመልከት በዓለ መስቀል መጋቢት መስቀሉ ጠፍቶ እንደገና የተገኘበት ፅለት መድኀኔ ዓለምስቅለት መጋቢት ስቅለት አሁን ተንቀሳቃሽ ሆኗል ቢሆንም የጥንቱ ዕለት ይታሰባል ትስብእትበዓለ ወልድ መጋቢት ኢየሱስ ክርስቶስን የፀነሰችበት ዕለት ጊዮርጊስ ሚያዝያ በሰማዕትነት የተገደለበት ፅለት ዩተርዐፈ ቅድመ መቅድም ይጋተርዲ የጾመ ሐዋርያት ጸም መፍቻ ሐምሌ ደብረ ታቦር ቡሄ ነሐሴ ክርስቶስ ለሐዋርያት ብርሃን ለብሶ አምላክነቱን የገለጸበት ዕለት ፍልሰታ ነሐሴ የቅድሰት ማርያም ሥጋ ወደሰማይ የፈለሰበት ዕለት ወርኀዊ በዓላት ወር በገባ በ ልደታ ቅድስት ማርያም ዓንቦት ቀን የተወለደችበት ዕለት አቦ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መጋቢት ቀን ያረፉበት ዕለት ሥሳሴ አምሳክ ለአብርሃም በሥላሴው ጥር ቀን የተገለጸበት ዕለት ሚካኤል መነሻው ኅዳር ቀን ይሁን እንጂ በወሩ ሁሉ በተኛው ቀን ተአምር ሠርቷል ኪዳነ ምሕረት ቅድስት ማርያም የአማላጅነት ሥልጣን የካቲት ቀን የተቀበለችበት ፅለት ገብርኤል መልአኩ ለቅድስት ማርያም ክርስቶስን እንደምትወልድ ያበሠረበት ፅለት ታኅሣሥ እና መጋቢት ማርያም ጥር ቀን ያረፈችበት ፅለት ጊዮርጊስ ሚያዝያ ቀን ሰማዕት የሆነበት ዕለት ተክለ ሃይማኖት የተወለዱበት ታኅሣሥ ሪ ቀንና ያረፉበት ነሐሴ ቀን መድኀኔ ዓለም ኢየሱስ ክስርቶስ መጋቢት ቀን የተሰቀለበት ዕለት ትስብእት ቅድስት ማርያም መጋቢት ቀን ኢየሱስ ክርስቶስን የፀነሰችበት የቅድስት ማርያም በዓላት እነዚህ ቀናት የቅድስት ማርያም በዓላት እንዲሆኑ ያዘዘው አፄ ዘርአ ያዕቆብ ነው መስከረም ቀን ጴዴንያ ቅዱስ ሉቃስ የሣለው ተአምራት የሚሠራው የማርያም ሥዕል ጺዴንያ ደማስቆ ከሚባል ቦታ በክብር የተቀመጠበት ዕለት መስከረም ቀን የጥር ቀን ዕረፍቷን ለማስታወስ ጥቅምት ቀን የጥር ቀን ፅረፍቷን ለማስታወስ ኅዳር ቀን ደብረ ዮስቋም ላይ ላይ ግብፅ የገባችበት ፅለት ኅዳር ቀን ዕረፍቷን ለማስታወስ ሥ ቀን በአታ በሕፃንነቷ ከቤተ ሰቧ ተለይታ ቤተ መቅደስ የገባችበት ለት ታኅሣሥ ቀን ዕረፍቷን ለማስታወስ ታኅግሥ ቀን የጥልጥልያ ሀህ ጳጳስ አባ ደቅሰዮስ ሂልደፎንስ በዓሏን ያወጀበት ፅዕለት ጮሖዑዐዕሀህሀዕህዕዑ ቤዕ የለ ። ዓለም የተፈጠረው ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ዓመት ነው ከክርስቶስ ልደት እስከዛሬ ዓመት ሆኗል ከዚያ ተነሥቶ ሶስቱን ጥያቄዎች መመለስ ነዋ የመልስ ትችት የምንፈልገው ዓለም ከተፈጠረ ኣ መቶ ሳምን ነዉ ጠረ እስከ ዛሬ ባሉት ዓመቶች ውስጥ ያሉትን ዓመቶቹ ሆነዋል ግን ዓ ምን ጀመርነው እንጂ አልፈጸምነውም ያለነው ለምሳሌ ሐምሌ ቀን በ ዓ ም ነው እንበል እንዲህ ከሆነ የምንቁቂጥረው የ ዓመቶችንና ከ ዓ ም እስከ ሐምሌ ቀን ያሉትን ዕለቶች ብቻ ነው ዕለቶቹን ፋጥረን መልሱን ስናገኝ ወደሳምንት እንለውጣቸዋለን በአንድ ዓመት ውስጥ ዕለት ካለ በ ዓመቶች እ ዕለቶች አሉ በነሱ ላይ ከመስከረም እስከ ሐምሌ ዓ ም ያሉትን ዕለቶች ዓሥር ወር ክ ፅለት ዕለቶች እንደምርባቸዋለን ዕለቶች ይሆናሉ ዓውደ ዓመቱ በየ ዓመቱ ቀን ስለሚሆን መጀመሪያ ስንት ዕለት ያሳቸው ዓመቶች እንዳሉ እንይ ዘዴው ዓመቶቹን ለ ማካፈል ነው ከ ዓመት እነዚህ ዓመቶች ከሌሎቹ ዓመቶች ተለይተው ሁሉም አንድ እንድ ትርፍ ቀን ስላላቸው በ ፅለቶች ላይ የነሱ ዕለቶች ይደመራሉ በ ዓመቶች ከ ወር ከ ቀን ውስጥ ዕለቶች አሉ እንላለን እነዚህ ስንት ዓውደ ዕለቶች እንደሆኑ ለማወቅ በ ማካፈል ው ደርሶ ዕለት ይተርፋል ሥ ይጋተርቂ ባሕረ ሐሳብ ይዕተርኗ ቀዕ መልስ ዓለም ከተፈጠረ ዘመን መተጠር ከተጀመረ አንሥቶ እስከ ሐምሌ ቀን ድረስ ዓውደ ፅለቶች ሳምንቶች ከ ዕለት ሆኗል እኛ አሁን ሐምሌ ቀን ያለነው በተኛው ዓውደ ሰለት ሳምንት ነው የተነሣንበት ዓለም የተፈጠረበት ሳይሆንን ዘመን ቂጠራ የተጀመረበት መስከረም ቀን ማክሰኞ ዕለት ስለሆነ ማክሰኞን የመጀመሪያው ቀን አድርገን ስድስተኛው ቀን እሑድ ነው እንላለን ዓውደ ወርኅ የዱሮ ሰዎች ዕለቱን ሰዓት ካደረጉ በኋሳ ሌላ የተወሰነ ጊዜ ጠብቆ የሚመላለስ ነገር ክሥተት እንዳለ ሲፈልጉ ጨረቃንና የሴቶችን ወራት የሴቶችን አበባ አገኙ ጨረቃ ከሰማይ ላይ አንድ ጊዜ ፅለት አንድ ጊዜ ዕለት በተለያየ መጠኗ ትታይና በየ ዕለት ግን አንድ ፅለት በሙሉ መጠኗ ትታያለች በዚያን ጊዜ ጨረቃ ተወለደች ልደተ ወርኅ ሆነ እንላለን ወርኅ ማለት ጨረቃ ማለት ነው ያንን ጨረቃ ተወልዳ ሳታቋርጥ በየቀኑ የምትታይበትን ረጅም ጊዜ ወር አሉት ወር ወርኅ ከሚለው የግዕዝ ቃል የመጣ ነው ትርጉሙም ያው ጨረቃ ማለት ነው እገሌ አንድ ወር ቆይቶ መጣ ማለት አንድ የጨረቃ ዓውድ ዓውደ ወርኅ አሳልፎ መጣ ማለት ነው አማርኛ ተናጋሪዎች ወርን እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ወርኅ ይሉት ነበር። መልስ ከአዳም እስከ ክርስቶስ ዓመት ነው ከክርስቶስ እስከኛ ዓመት ነው ዓለም ከተፈጠረ እስከዛሬ ዓውደ ዓመት ዓመቶች አልፈዋል የለም አላለፉም ያለፉት ዓውደ ዓመቶች ዓመቶች ብቻ ናቸው ዓ ምማ ተጀመረ እንጂ ገና አላለፈም አልተፈጸመም ያለነው ገና ሐምሌ ቀን ዓ ም ነው ዓመቱ ሊያልቅ ገና ከሐምሌ ዕለት ከነሐሴ ዕለት ከጳጉሜን ዕለት ፅለቶች ቀርተውታል እኛ ያለነው በተኛው ዓውደ ዓመት ነው ያለንበት ዓውደ ወርኅ ኗ ተኛው ነው ወሩ ሐምሌ ነው ብለናል ደኛው ወር ዓውደ ጳጉሜን ያለፈውን ክፍል ስደመድም እንዳልኩት ዓመቱን ሁልጊዚ በፅለት በሰዓት በደቂቃ በዳግሚት በሰከንድ አስተካክሉ መክፈል ቢቻልም አይመችም ስለዚህ እያንዳንዱን ዓመት በአጠቃላይ አነጋገር ዕለት አድርገው ከዕለት የተረፈውን ጊዜ ማለት ሰዓት ደቂቃ ዳግሚት የሚሆነውን ጊዜ ያከማቿል የተከማቸው በዩየ ዓመቱ ሰዓት ከ ደቂቃ ከ ዳግሚት ይወጣዋል ያ ለአንድ ፅለት ቅርብ ስለሆነ አንድ ዕለት ተብሉ አራተኛው ዓመት ላይ ይጨመርና አራተኛው ዓመት ዕለት ይኖረዋል ይህ የሚደረግበትን የቱን ዓመት ዓውድ ኛውን ዓመት አይደለም ለአራተኛው ዓመት ትርፍ ጊዜ የሚያዋጡትን ቱን ዓመቶች የሚያጠቃልለውን ዓውድ ነው ዓውደ ጳጉሜን አሉትፎ ዓውደ ጳጐሜን አራት ዓመት ነው ዳጐሜን የግሪክ ቃል ነው ዓመቱ በፅለት ሲለካ የተረሳ ማለት ነው ይጋተርቋ መግቢያ ዩዕተርዲ የተረሳው የሰዓት የደቂቃ የዳግሚት የሰከንድ ዘመን ተረስቶ አልተረሳም ይሽው ዓመት አንድ ዓውድ ሙሉ ሰብስበን አንድ ዕለት አድርገነዋል ሲሉ ነው። ይባላል ለዕለቱ ይኸን ስም የሰጡት ምናልባት የጨረቃ ግዛቷ ሌሊት ስለሆነ ይሆናል በዚያው አስተሳሰብ የፀሐይ ወር የሚጀምርበት ዕለት ሠርቀ መዓልት የየቀን መውጫ የብርሃን መጀመሪያ ጥንትዮን ይባሳል ቀኑ የፀሐይ ግዛት እንደሆነ አናውቃለን የጨረቃ ዓመትና የፀሐይ ዓመት ሁሉም እኩል እንዳይደሉ እናውቃለን የጨረቃ ወር አንዳንድ ጊዜ አጠር ስለሚል ሕፀፅ ጉድለት ስለሚኖረው ወይም ሕፁፅ ጎደሉ ስለሆነ በመስከረም የጀመረው ዓመት አልቆ አዲስ ዓመት በአዲስ መስከረም ቀን ሲጀምር የጨረቃ ዓመታዊ እድሜ ሀፈር ዓመት ሙሉ አንድ ዓውደ ቀመር ሙሉ ከዓመት ዓመት ይለያያል ከመጀመሪያው ዓመት ጀምረን ብንሄድ ከ ዜር ይጀምርና ከዚህ በታች ባሉት ዕለቶች ይለያያል « እነዚህ አበቅቴ ይባሳሉ ዓውደ እዳፀቅ የሚባለው እነዚሀን አበቅቴዎች የሚሰበስበው የ ዓመት ዓውድ ነው ምስጢሩ ቀላል ነው የጨረቃን ዓመትና የፀሐይን ዓመት የሁለቱንም ወሮች በ ቀን እየመጠንን መስከረም ቀን ላይ እኩል ብናስጀምራቸው አንዳንድ የጨረቃ ወሮች አጭር ሕፁፅ ከመሆናቸው የተነሣ ቀን ብቻ ከመሆናቸው የተነሣ ቶሎ ቶሉ ስለሚያልቁ የፀሐዩ ዓመት ቱ ቀን ሳያልቅ የጨረቃ ዓመት ቱ ቀን ቀደም ብሉ መጀመሪያ ነሐሴ ቀን ላይ ያልቃል የፀሐይ ዓመት ጳጉሜን ላይ አልቆ መስከረም ላይ የሚቀጥለውን ሁለተኛውን ዓመት ሲጀምር በዚያን ጊዜ ጨረቃ የራሷን ዓመት ነሐሴ ቀን ጀምራ ዕለት አሳልፋ ያገኛታል ከነሐሴ የተረፈው ቀንና የጳጉሜን ቀን ተደምረው ማለት ነው የግዕዙን አባባል ለማስታወስ ዘእንበለ ያብጽሕ ፀሐይ ዓውደ ዓመት ይወጥን ቦቱ ወርኅ ካልአ ዓመተ አምቅድመ ወጸ ዕለት ዘውእትሙ ሕፀፀአውራኅ ወጽ ጳጉሜን ፀሐይ ዓውደ ዓመቱን ሳይፈጽም ጨረቃ ከ ቀን ቀደም ብሉ ሁለተኛውን ዓመት ይጀምርበታል እነዚህም ቀኖች የጎደሎዎቹ ወራትና ጳጉሜን ናቸው ጨረቃ የሚቀጥለውን እንዳየነው የመጀመሪያው አበቅቴ ቀን የመጀመሪያው ልደተ አበቅቴ ነሐሴ ቀን ነው የጨረቃ ወር አንድ ጊዜ ፅለት ሌላ ጊዜ ፅለት መሆኑን እያወቅን ለምንድነው ሁሉንም ዕለት የምናደርጋቸው። ሲሆን ወሩ የሚሞላው ቀን የሚሆነው መስከረም ላይ ነው መጥቅዕፅ ይሆናል አበቅቴ መስከረም ላይ ሲሆን ወሩ የሚሞላው ቀን የሚሆነው መስከረም ላይ ነበረ ግን መጥቅዕ ከና ከዚያ በታች ከወረደ ሠግር ተብሎ መጥቅዕ የሚውለው በሚቀጥለው ወር ላይ ነውና መጥቅዕ ጥቅምት ቀን ላይ ዋለ እንላለን መጥቅዕ ዛ ይሆናል እንዲህ እያለ ይቀጥላል ዋናው ነገር አበቅቴና መጥቅዕ ዌዕ ይጋጉር ባሕረ ሐሳብ ይሬትር ያዕ ሲደመሩ ከ አለመብለጣቸውና አለማነሳቸው ነው ዓዋጁም የሚለው የሚከተለውን ነው ዓዋጅ አበቅሩ ወመጥቅፅሪ ክአልኤጴሆሙ ንቡረ ኢጴይበዝት አምቋ ወሏኢይውንዱ እምጋወቶትረ ይክውኑ ቋ ሪበቅቴኖ መጥቀዕ ሁለቱ በበንዝብረታቸው ዘዐ ለይበም አዐ ዳይጎድሉም ወቶረ ይሆናሉ ዓዋጅ አበቅቴ ጳምቿ ሰኣነአሴ ሊይውንድ ወእምይጵ ዳጐሜሃ ኢይበዝን አበቅቴ ክነሐፊ ዕእና ጎአዚያም እያፆንሰም አቋጐሜን እና ክዚያም ለይበልጥም ዓዋጅ መጥቅፅ እምወሉ ሐመሰአረም ጴይወርድ ወእምሠሯ ጥቀምት ጴየፀርግ መጥቅሪ ክመሰዘክረም ለይወርድም ዘጥቅምት በፋይ ጳይወጣም ዓዋጅ ያፉኙን ዓመቶ የዓውደ ለበቅቴን ዓመዶቻ ማሰት ቱው አለበቅጽ ሰናወጣማ ዓውደ ጨረቃን ያሆጨረቃን ዓመት ዓመት ሙሉ ሁል ጊዜ « ፅሐት ዓውደ ዓመትን ሆፀዩሐይን ዓመት ዓመት ሙሉ ሁል ዜ ዕለት በማድረግ ነው በዚህ በአራተኛው ዓዋጅ መሠረት ጳጉሜን ቀን ብቻ መሆኗ ነው ከጨረቃ ዓመትም እንዲሁ ከ በላይ ያሉት ሰዓቶችና ደቂቃዎች ይጣላሉ መጥቅዕ ለምን መጥቅዕ እንደተባለ ግልጽ አይደለም ቃሉ የተገኘው ጠቅዐ ደወለ ከሚለው የግዕዝ ግሥ ሆኖ ትርጉሙ ደወል ቀርን ሆጤጡሩምባ መለከት ነው ዓመቱ አልቆ ሌላ ዓመት ሲጀምር ደወል ይደወል እንደሆነ መጥቅዕ ማለት ደወል የሚደወልበት ቀን ማለት ነው አውነትም አይሁድ ርእሰ ዓውደ ዓመታቸው ላይ ቦነሠ ነዩ ዐፊ አዲሱን ዓመት ለማብሠር ደወል ይደውሉ ቀርን ጡሩምባመለከት ይነፉ ነበረ ይባላል አበው እንደሚሉት መጥቅዕ መጥቅዕ የተባለው በዚህ ምክንያት ሊሆን ይችላል ለማንኛውም በመደብ የቀረቡት አበቅቴ መጥቅፅ ልደተ አበቅቴ የማይለወጡ በየዓውደ አበቅቴው በየ ዓመቱ የሚመላለሱ ስለሆነ በእንክብካቤ እንጠብቃቸው የአንድ ዓውደ አበቅቴ አበቅቴና መጥቅዕ መስ መስከረም ጥቅ ጥቅምት የዓውደ አበቅቴ ዓመቶች አበቅቴ ወይም ተራ ተጥር ተውሳከ አበቅቴ መጥቅዕ ልደተ አበቅቴ ኛ ዓመት አልቦ መስ መስከረም ቀን ኛ ዓመት መስከረም መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ሠግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ጳጉሜን ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ሠግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ሠግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ጳጐሜን ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ሠግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ጳጐሜን ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ሠግር ጥቅ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት መስ ነሐሴ ቀን ኛ ዓመት ጥቅ ነሐሴ ቀን መደብ ዓውድ ይፈጸማል እንጂ ስለማያልቅ አንድ ዓውደ አበቅቴ ሲፈጸም ማለት ዓመት ሲሞላ ሌላ ዓውደ አበቅቴ ይተካል የባሕረ ሐሳብ መጽሐፍም የሚለው ወከመዝ ተፀውድ በበወህ ዓመት ወእምድኅረ ወ ዓመት ይገብእ ሐሳብ ኀበ ዘቀዳሚሜጸ አልቦ ክትረተ መዋፅል ለዝ ሐሳብ እስከ ለዓለም እንደዚህ እያደረግህ በየ ዓመቴ መልሰህ ታመጣዋለህ ከ ዓመት በኋላ አቁጣጠሩ ወደ ቀድሞው ይመለሳል ለዚህ አፏጣጠር ዘላለም የዘመን ገደብ የለውም ዘመን እንደውሐ አይከተርም ነው ዋናው ነዝር ዛሬ ቀኑ ምንድን ነው። መልስ ዓለም ከተፈጠረ እስከዛሬ ያለፉትን ዓውደ ዓበቅቴዎች ለማወቅ ዓለም ከተፈጠረ እስከዛሬ ያሉትን ዓመቶች ማለት ዓመቶችን በ ማካፈል መግደፍ ነው ኑ ሆኖ ትርፉ ነው ይህ ማለት ዓውደ አበቅቴዎች አልፈው ከተኛ ዓውደ አበቅቴ ተኛው ዓመት ላይ ነን አሁን ያለነው በተኛው ዓውደ አበቅቴ ነው ካለንበት ዓውደ አበቅቴ ዓመት ተነሥቶለታል የለም ዓመት አልተነሣለትም የተነሣለት ዓመት ብቻ ነው ፅተኛው ዓመትማ ተጀመረ እንጂ አልተፈጸመም ካለንበት ዓውደ አበቅቴ ላይ ዓመት እና ተኛው ዓመት ከተጀመረ ያለፉት ጥቂት ቀኖች ሄደውለት ዓመት ከጥቂት ቀኖች ዓመትና ካለንበት ዓመት የተረፉት ወሮች ይቀራሉ አበቅቴ መስከረም ዕለት የጨረቃ ዓመታዊ እድሜ ነው አልቦ ወዘተ እያለ በአንድ ድፍን ዓውደ ዓበቅቴ ከ እስከ ዓመት ይሄዳል ዓውደ አበቅቴ በየ ዓመቱ የሚመላለስ ዓውድ ነው ባጭሩ አበቅቴ እድሜ ነው የጨረቃ ዓውደ አበቅቴ ግን ዓውድ ነው ባለ ዓመት ተውሳከ አበቅቴ አበቅቴ ነው አበቅቴና ተውሳከ አበቅቴ የጨረቃ ዓመታዊ እድሜ ሁለት ስሞች ናቸው ልደተ አበቅቴ የጨረቃ ዓመት ባለቀ ማግስቱ ነው መጥቅዕ የጨረቃ ዓመትና የጨረቃ የመጀመሪያ ኛ ቀናቸውን የሚያከብሩበት ዕለት ነው ለምሳሌ የጨረቃ ዓመትና የጨረቃ ወር ይጋንተር መግቢያ ይጋተርኗ የጀመረው ነሐሴ ቀን ቢሆን ወር የሚሆናቸው መስከረም ቀን ነው ነሐሴ ቀን የተወለደ ልጅም ሆነ አበቅቴ ወር የሚሆነው መስከረም ቀን መሆኑ አይካድም። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ዘንድ ዓውደ ቀመር አዲስ ዘመን አዲስ ሕይወት አዲስ የታሪክ ምፅራፍ ነው የኢትዮጵያ ታሪክ መዝጋቢዎች የዓውደ ቀመር ሠንጠረዥ መሥመር ያለበት ሠንጠረዥ ሠርተው በየመሥመሩ በየዓመቱ ማለት ነው የተፈጸሙትን ዋና ዋና ታሪካችንን በረቂቅ ፊደል ይመዘግቡበታል ግን ይኸ ዓውድ በየ ዓመት እንደገና ስለሚመላለስ ዘመኑን በትክክል ለማወቅ ልዩ ጥንቃቄን ይጠይቃል ለምሳሌ ስለንጉሥ ሰይፈ አርዕድ ዕረፍት ሲመዘግቡ ዓውደ ቀመር በጀመረ በ ዓመት ላይ ንጉሥ ሰይፈ አርዕድ ሞተ ብለዋል ግን ተጨማሪ ማስረጃ ከሌለን ንጉጮ በየትኛው ዓውደ ቀመር እንደሞተ አይታወቅም ይጋትር መግቢያ ይጋተርቋ ዝያ ቀን ዘመቻ ተዘመተ እንደማለት ነው እንዲሀ ቢባል በየትኛው ደዛያ ይባላል የዚያን ያህል ዋጋ ቢስ ምዝገባ ባይሆንም በአመዘጋገብ ረገድ የዚያ የዓውደ ቀመር ዋና ጥቅሙ ተንቀሳቃሽ በዓላትና አጽዋማትን በየዓመቱ ቀን የሚውሉትን ወይም የሚጀምሩትን በዓሉችና ጾሞች እንዳይንቀላፋሱ የ መቱ ሁል ጊዜ አንድ ቀን ላይ እንዲያርፉ ኣንዲጀምሩ ለማድረግ ነው የበዓላቱ መዋያ የተለያዩ ቀኖች ሁሉ በዚሀ ዓውድ ተጠቃልለዋል ተንቀሳቃሽ በአንድ ቦታ የማይረጉ በዓላትና አጽዋማት የሚባሉት ለምሳሌ የነነዌ ጾም ዓቢይ ጾም ሁዳዴ ትንሣኤ ጾመ ሐዋርያት የሰኔ ጾም ጾመ ድኅነት ናቸው የሚንቀሳቀሱትን እንዳይንቀሳቀሱ ማድረግ አይቻልም ግን እንቅስቃሴያቸው ማለት በዓመቱ ውስጥ ከፍና ዝቅ የሚሉት በተወሰኑ ቀናት ውስጥና ቀናት ላይ ብቻ ነው ከዚያ አያልፉም ታዲያ እነዚያን የተወሰኑ ቀኖች ለመሰብሰብ አንድ ዓውደ ቀመር ማለት ዓመት ወይም ዓውደ አበቅቴ ማለት ዓመት መከታተል ያስፈልጋልፈ ዘዴው በገጽ ላይ እንዳቀረብኩት የዓውደ ቀመር ሠንጠረዥ አዘጋጅቶ በቱ ዓመቶች ውስጥ እነዚህ በዓላትና አጽዋማት በየአንዳንዱ ዓመት በየትኛው ቀን እንደሚውሉ መመዝገብ ነው ኣንዱ ዓመት ሲፈጸም የሚቀጥለው ዓመት ያለፈመ ዓመት የያዘውን አሠሥን ገሠሥጮን እንዳለ ይዞ ይተካል በዓላት ሁሉ በየዓመቱ በአንዱ ዕለት አንደዋሉት እንደገና ተመልሰው በነዚሁ ፅለቶች ሲውሉ ለማየት ዓመት ቁጭ ብሉ መጠበቅ ወይም መኖር አያስፈልገንም መምህሩ እንደነገረን ዓቢይ ቀመር ኣሁን በፊት ጊዜ ተደ ጋግሞ መጥቷል አሁን ያለነው በኛው ዓውደ ቀመር ነው ከቱ ዓውደ ቀመሮች ማንኛውንም አንዱን መመርመር እንችላለን። የተጀመረው ቅ ክ ቅድመ ክርስቶስ በእኛ ባህል ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው ደኛ ዓውደ ቀመር ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ዓመት ከጀመረ ክርስቶስ የተወለደው ደኛው ዓውደ ቀመር በተጀመረ ዓመት ነው በሌላ አነጋገር ክርስቶስ የተወለደው በ የዓውደ ቀመር ዓመት ዓመተ ዓውደ ቀመር ነው እነጋገሩ ይኩኖ አምላክ የነገሠው በ ዓመተ ዓውደ ቀመር ነው አንደማለት ነው ልዩነቱ ይኩኖ አምሳክ የነገሠበት ዓውደ ቀመርና ክርስቶስ የተወለደበት ዓውደ ተመር የተለያዩ መሆናቸው ነው በዓውደ ቀመር መቀጠር የተጀመረው ከክርስቶስ ልደት በፊት ካለው ዘመን ጀምሮ ሷሆን ዘመኑም ከክርስቶስ ልደት በፊት ዓውደ ቀመር ከ ዓመት ጻ መሆኑ ነው ለምን በዚያን ጊዜ እንደጀመሩት ግልጽ ነው ዘመን መጀመሪያም መጨረሻም የለውም ስለዚህ ሰዎች መተጠር የሟጀምሩት በመሰላቸው ጊዜ ነው የኛ የሃይማኖት ሰዎች ዘመን የሚቁጥሩት ዘመን ከተጀመረበት ጊዜ አንሥተው ሳይሆን ዓለም ተፈጥራበታለች ብለው ከሚያምኑበት ጊዜ ጀምረው ነው እሱውም ከልዩ ልዩ ሀዕዘቨ በከለር መት ይጋትተርቋ ባሕረ ሐሳብ ጄንትርቋ ያ ምንጭ እንዳገኙት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ዓመት ነው ማስጠንቀቂያ ዓለም የተፈጠረው እሑድ ቀን ቢሆንም ዘመን ቄጠራ የጀመሩት ሣክሰኞኛ ቀን ነው እኛም ከዚያ ከማክሰኞ መስከረም ቀን ቅድመ ክርስቶስ ተነሥተን ነው የምንቄጥረው ከክርስቶስ በፊት በ ዓመት ከጀመሩ ዓለም የተፈጠረችው ያን ጊዜ ነው ብለው ቢያምኑ ነው ለነገሩማ መጽሐፉም የሚለው ይኸንኑ ነው እግዚአብሔር አዳም በጥፋቱ ከገነት በመባረሩ እርር ብሎ ሲያለቅስ አግኝቶት መቸስ ምን አደርጋለሁ በአምስት ዕለት ተኩል ቡጎሙስ ዕለት ወበመንፈቃ ለዕለት ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ ብሉት ነበረ ገድለ ለዳምፊ አባቶች ይኸን ሲተረጉሙ አንድ ፅለት በእግዚአብሔር ዘንድ አንድ ሺ ዓመት ነው ብለው አምስት ዕለት ተኩልን በሺ አባዝተው እግዚአብሔር የእግዚአብሔር ልጅ ማለት ይሻላል አዳምንና የሱን ኃጢአት የወረሱ ልጆቹን ለማዳን የሚወለደው ኢየሱስ ክርስቶስ የሚወለደው ዓለም በተፈጠረች እግዚአብሔር ለአዳም ተስፋ በሰጠው በ ዓመት ነው ብለውናል ይኸ ዓመትና ዓውደ ቀመር ዓ ቀ የተጀመረበት ዓመት እኩል ናቸው እሱም አጋጣሚ አይደለም ዘመን ቂጠራውን ከዚያ ስለጀመሩት ነው እስቲ ዓውደ ቀመሮችን እንዮተጠራቸው መደብ ታሪክ ጸሐፊዎች ዓውደ ቀመርን ዓመተ ምሕረት እያሉ ለታሪክ ምዝገባ እንደሚጠቀሙበት ተናግረናል ምሳሌ እንዲሆን የጠቀስነው ይኩኖ አምሳክ በ ዓመተ ምሕረት በ የዓውደ ቀመር ዓመት ማለታቸው ነው ነገሠ ብለው መመዝገባቸውን ነው በየትኛው ዓውደ ቀመር እንደሆነ ለማወቅ የጀመርነውን ሙከራ እስቲ እንፈጽመው ደኛው ዓውደ ቀመር ከክርስቶስ ልደት በፊት በ ጀምሮ በ ዓ ም ተፈጸመ ብለናል የአንዱ ዓውደ ቀመር እድሜ ዓመት ስለሆነ የሚቀጥለው ተኛው ዓውደ ቀመር ያለቀው በ ዓ ም ሳይ ዓመት ጨምሮ በ ዓ ም ነው ተኛው ዓውደ ቀመር የይኩኖ አምላክ ዓውደ ቀመር ሊሆን አይችልምፎ እንደመጻሕፍቱ ከሆነ ይኸኛው የንጉሥ ገብረ መስቀል ዓውደ ቀመር ነው ወደ ተኛው ዓውደ ቀመር እንሂድ ማለት በ ዓ ም ላይ ሌላ ዓመት እንጨምርበትና በስንት ዓመተ ምሕረት እንደሚያልቅ እንይ ዓ ም በ ዓ ም መጨረሻ ጀምሮ እስከ ዓ ም መጨረሻ ድረስ ያለው ዘመን የተኛው ዓውደ ቀመር ዘመን ነው የይኩኖ አምሳክ ዓውደ ቀመር ይህ ተኛ ዓውደ ቀመር መሆን አለበት ምክንያቱም ከሌላ ምንጭ እንደምናውቀው አሱ የነገሠው በ ዓ ም ነው ተኛው ዓውደ ቀመር የጀመረው በ ዓ ም መጨረሻ በ ዓ ም መጀመሪያ ከሆነና ይኩኖ አምላክ የነገሠው ይኸ ዓውደ ቀመር በጀመረ በ ዓመት ከሆነ የነገሠበትን ዓመተ ምሕረት ለማወቅ ይኸንን የዓውደ ቀመር ዓመት በ ዓመተ ምሕረት ላይ መጨመር ነው ዞ ዓ ም ይሆናል የዓውደ ቀመር ተራ ተጥር ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ ኛ ዓ ቀበርዮድስ የዓ ቀ ዘመን በዓመተ ዓለም ከአዳም አንሥቶ ወደኛ ዘመን ከአዳም እስከ ኤኖስ ኛ ዓመትነ ከኤኖስ ኛ ዓመት እስከ ያሬድ ኛ ዓመት ከያሬድ ኛ ዓመት እስከ ላሜኅ ኛ ዓመት ካላሜኅ ኛ ዓመት እስከ ኖኅ ኛ ዓመት ከኖኅ ኛ ዓመት እስከ እቤር ኛ ዓመት ከእቤር ኛ ዓመት እስከ ናኮር ኛ ዓመት ከናኮር ኛ ዓመት እስከ አንበረም ኛ ዓመት ከእንበረም ኛ ዓመት እስከ መስፍን ጌዴዎን ኛ ዓመት ከጌዴዎን ኛ ዓመት እስከ ይሁዳ ንጉሥ እስከ ሕዝቅያስ ዓመት ከ ወር ከሕዝቅያስ ኛ ዓመት ከመንፈቅ እስከ ንጉሥ አብጠልሜዎስ ኛ ዓመት ከንጉሥ አብጠልሜዎስ ኛ ዓመት እስከ ሰማዕት ኛ ዓመት ከሰማዕት ኛ ዓመት እስከ ሳማዕት ዓመት የሰማዕት ዓመት ከሰማዕት ዓመት የሰማዕት ዓመት እስኪሞላ የመጨረሻው ዓ ቀ ድምሩ ይሆናል የኛ ዓውደ ቀመር ዘሁ ዕ። በዚህም ጠንጌላዊ አበቅቴ ይገናፔበታል ወንጌላዊው ዮሐንስ አበቅቴው ት ነው ጥንቱ ሰሐቀመር ፅሰዙ ሠሉሰ ወወንፇጌጎዊ ማቴዎሰ ወፍዳሜሁታ ዕለቱ ሰኑይ ወወንኣሳዊ ዮሐን የቀመር መነሻው ማክሰኞ ዕለት ወንጌላዊ ማቴዎስ ሆኖ መጨረሻው ሰኞ ዕለትና ወንጌላዊው ዮሐንስ ነው እንዲል ይኸ አነጋገር የሚያመለክተው በየመጻሕፍቱ ያሉት ሠንጠረሦችም እንደሚያረጋግጡት ዓውደ ማኅተም የሚጀምረው ከዓውደ ቀመር ጋራ አለመሆኑን ነው አበቅቴው ት ነው የሚለውም የሚይዘው የሚጸናው ለዓውዱ መጀመሪያ ሳይሆን ለመጨረሻው ነው ይኸንንም ዓውዱ ማኅተም የተባለበትን ምክንያት ሲነግሩን እግረ መንገዳቸውን እንዲህ ሲሉ አረጋግጠውልናል ማኅተም አለው አበቅቴው ለአበቅቴ ወንጌላዊው ለወንጌላውያን ፍጻሜ ስለሆነ ነው ዓውደ ቀመር ዘመን ዓመት ነው በዚህም ዕለት ወንጌላዊ አልቦ ዜሮ አበቅቴ እነዚህ ቱ ይገናኙበታል ዕለቱ ሠሉስ ማክሰኞ ወንጌላዊው ማቴዎስ አበቅቴው አልቦ ዜሮ ነው መጽሐፉ ሠሉስ ማቴዎስ እንዲል ነገር ግን በዓውደ ማኅተም ቦታ ዓውደ ፀሐይ በዓውደ ፀሐይ ቦታ ዓውደ ማኅተም የሚል ይገኛልና ከሁለቱ አንዱ የቀረ እንደሆነ ባሕረ ሐጎብ ለማውጣት ካላስፈለገ ከቀመር ገብቶ ይቁጸራል ቀመርንም ለቱ ስም የሰጡ እንደሆነ ዓውደ አበቅቴ ንኡስ ቀመር ዓውደ ማኅተም ማእከላዊ ቀመር ዓውደ ቀመር ዓቢይ ቀመር ይባላል በሠንጠረዥ ደ የሚል ይገኛል ዓውደ ፀሐይ ማለት ነው እስከዚህ መቅድም ነው መምህሩ ከዚህ ቀጥሎ ለዘመን ቄጠራ የማይጠቅሙ ማለት ለባሕረ ሐጎብ ማውጫ የማያስፈልጉ ለዘመን ቄጠራና ለአይሁድ ታሪክ ግን አስፈላጊነት ያላቸው ሌሎች አዕዋድ ዓውዶች ያስተዋውቀናል እነሱም ዓውደ ሱባዔ ዓመት ዓውደ እንድቅትዮን ዓመት ዓውደ ኢዮቤልዩ ዓመት ዓውደ ሰንበት ዓመት ናቸው የዓውደ ፀሐይም ክፍል ከነዚህ ጋራ ሳይሆን አይቀርምቻ ቃቀ ፁፁ ዩይወተርቋ የባሕረ ሐሳብ አወጣጥ ይኃተርዲ መምህሩ ሕረ ሐዝ የሚያወጣበትን የጥር ስልት ስንመረምረው በኣራት ነገሮች ላይ ተመርዙኮ እናገኘዋለን እነዚህም የዓመቱ ፅለታት ያለንበት ዘመን በዓመተ ዓለም የበዓሳቱና የአጽዋማቱ ተውሳክ የዕለታት ተውሳክ ናቸው እስቲ እንተቻቸው የዓመቱ ዕለታት ዓመቱን በፀሐይ ሁል ጊዜ ቀን ብቻ በጨረቃ ሁል ጊዜ ቀን ብቻ ያደርግና የጨረቃን ቀኖች ከፀሐይ ቀኖች ጋራ እኩል ዘርግቶ የጨረቃን ቀኖች በፀሐይ ወር ማለት በ ቀን እየቄጠረ በሁለቱ ዓመቶች መካከል ያለውን የቀን ልዩነት በመያዝ የየዓመቱን አበቅቴና መጥቅዕ ያወጣል አበቅቴና መጥቅዕ በተለየም መጥቅፅ የተንቀሳቃሽ በዓላትን ዕለት ለማውጣት እንዴት እንደሚጠቅሙት በቦታው እናሳያለን ባጭሩ ለመተቸት ያህል አበቅቴ በ እና በ መካከል ያለው ልዩነት ነው መጥቅዕ ልዩነቱ ወር ቀን ሊሞላ የሚያስፈልገው የቀን ብዛት ነው ያለንበት ዘመን በዓመተ ዓለም ሕረ ሐጎብ ለማውጣት ያለንበት ዘመን በዓመተ ዓለም ዓ ዓ ምን ያደርግልናል። የሚለው ነው መጀመሪያ እነዚህን ጥያቄዎች እንመልስ ከአዳም ጆምሮ እስከዛሬ ያለፉትን ዓውደ አበቅቴዎች ለማወቅ ከአዳም ጀምሮ እስከ ዛራ ያለውን ዘመን ዓመቶች በ ማካፈል መግደፍ ነው ዘመኑ ሀ ከአዳም እስከ ክርስቶስ ዓመት ለ ከክርስቶስ እስከ ዛሬ እስካለንበት ዘመን ዓመት ሆኖ ድምሩ ዓመተ ዓለም ይሆናል ያለንበት ዘመን ዓመተ ዓለም ዓ ዓ ነው እነዚህ ዓመቶች ስንት ዓውደ አበቅቴዎች ናቸው መልሱ ከላይ እንደተናገርነው በ በአንድ ዓውደ አበቅቴ በማካፈል በመግደፍ ይገኛል ዓውደ አበቅቴ ከ ዓመት ይሆናል ዘ ዉ ባሕረ ሐሳብ ይጋተርቋ ን ንን ሲተረጎም ዓለም ከተፈጠረ እስከኛ ዘመን ዓውደ አበቅቴዎች አልፈው የያዝነው ኛውን ዓውደ አበቅቴ ነው ከሱም ላይ ዓመት አንሥተንለታል የለም ዓመት አሳነሣንለትም ያነሣንለት ዓመት ብቻ ነው ኛውን ዓመት ገና ይዘነዋል ጀመርነው እንጂ አልፈጸምነውም ያለንበትን ዘመን በዓመተ ዓለም የምንፈልገው ለሁለት ነገር ብቻ ነው ያለንበትን ዓውደ አበቅቴና ከአለንበት ዓውደ አበቅቴ በየትኛው ዓመት እንዳለን ለማወቅ ብቻ ነው ለምሳሌ በ ዓ ዓ ያለነው በኛው ዓውደ አበቅቴ ቢሆንም ለማወቅ የምንፈልገው በኛው ዓመተ ዓውደ አበቅቴ መሆናችንን ነው ያለንበትን ዓውደ አበቅቴ ተኛውን የምንፈልገው ያለንበትን ዓመተ ዓውደ አበቅቴ ን ለማወቅ ብቻ ስለሆነ የምንፈልገውን ከሰጠን በኋላ ን እንረሳዋለን ዱሮውንም እዚህ ለመድረስ ሌሳ መንገድ ስላጣን ነው እንጂ ዓመቶች ስንት ዓውደ አበቅቴ እንደሆኑና እኛ ያለነው በስንተኛው ዓውደ አበቅቴ እንደሆነ ማወቅ አያስፈልገንም በዓውደ አበቅቴ እና በዓመተ ዓውደ አበቅቴ መካከል ያለው ልዩነት እንዳይምታታብን እንጠንቀቅ ዓውደ አበቅቴ አንድ የ ዓመት ዓውድ ነው ዓመተ ዓውደ አበቅቴ ከነዚህ ዓመቶች አንዱ ነው ወደፊት እንደምናየው የዓመተ ዓውደ አበቅቴ አጭር ስሙ ወምበር ነው የበዓላትና የአጽዋማት ተውሳክ በዓላቱና አጽዋማቱ የትኞቹ እንደሆኑ ተናግረናል እነዚህ በዓላትና አጽዋማት እርስ በእርሳቸው የሚራራቁት በተወሰኑ ዕለቶች መሆኑንም አብራርተናል ከነሱ ውስጥ የነነዌ ጾም መነሻ የበዓላት ሁሉ መሠረት ስለተደረገ ጸሙ የሚጀመርበትን ቀን በሕረ ሐዓቭብ ዘዴ ፈልገን ማግኘት አለብን የነነዌ ጾም የሚጀመርበትን ዕለት ካገኘን ሌሎቹ በዓላትና አጽዋማት ከእሱ የሚርቁት በተውሳካቸው ስለሆነ ተውሳካቸው እየተደመረበት የሚውሉበት ቀን ይገኛል ለምሳሌ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ቢጀምር ቢባጅ ሌሎቹ በዓላትና አጽዋማት የሚውሉበትን ቀን ተውሳካቸውን በ ላይ በመደመር ማግኘት ይቻላል የበዓላቱና የአጽዋማቱ ተውሳክ እየተጨመሩ የሚውሉበት ቀን ይገኛል ተውሳኮቹ በዓላቱ ከነነዌ የሚርቁበት የፅለት ብዛት ከዚሀ በታች በመደብ ያሉት ናቸው። የፀሐይ ዓመት የሚቀጥለውን ዓመት መስከረም ቀን ላይ ሲጀምር የጨረቃ ቀደም ብሎ በመጀመሩ ያካበተው እድሜ አበቅቴ ይባላል የመጀመሪያው ዓመት አልቆ ሁለተኛው ዓመት መስከረም ቀን ላይ ሲጀምር እድሜዋ አበቅቴው ቀን ነው በሁለተኛው ዓመት ቀን ይሆናል ወዘተ ሐ ልደተ አበቅቴ የጨረቃ ዓመት ቀን አልቆ የሚቀጥለው ዓመቷ የሚጀምርበት የፀሐይ ቀን ነው በፀሐይ ስንቁቂጥር የሚቀጥለው ዓመት የሚጀምረው ሁል ጊዜ መስከረም ቀን ነው የጨረቃ ዓመት ግን ቀን ብቻ ከመሆኑ የተነሣ የሚጀምረው ባለቀ በማግስቱ ነው ያ ማግስት ልደተ አበቅቴ ነው ስለዚህ ልደተ አበቅቴ ዓመት ሙሉ ከዓመት ዓመት ይለዋወጣል ግን ከነሐሴ ቀን እንዳያንስ ከጳጉሜን ቀን እንዳይበልጥ ዓዋጅ አለ መ ዓመተ ዓውደ አበቅቴ የሚባለው ከኙ የዓውደ አበቅቴ የትኛውም አንዱ ዓመት ነው ሠ ወምበር ዓመተ ዓውደ አበቅቴ ነው መን ተመልከት ረ መጥቅዕ የጨረቃ የመጀመሪያው ኛ ቀን ነው ጨረቃ በነሐሴ ወይም በጳጐሜን ትወለድና ማለት የጨረቃ ዓመት በነሐሴ ወይም በጳጉሜን ይጀምርና በመስከረም ወይም በጥቅምት ኛ ቀኗን ታከብራለች ያ ፅለት መጥቅዕ ይባላል ሰ መጥቅዕ በመስከረም ወይም በጥቅምት ወር ይውላል ዓዋጅ ነው አሁን እንግዲህ ወደ ሐሳብ ጥያቄዎች እንሂድ በ ጥያቄ የ ዓ ዓ የ ዓ ም ማለት ነው መጥቅዕ ስንት ነው። መልሱ ቀላል ነው አበቅቴ እ ቀን ይሆናል በ ተገድፎ ትርፉ ይሆናል መጥቅፅ ይሆናል ከ በላይ ስለሆነ መጥቅዕ የሚውለው በመስከረም የሚያመለክተውም መስከረም ን ነው እንዲህ ከሆነ አሁን መስከረም የዋለበትን ዕለትቀን አንፈልጋለን ስንፈልግ መስከረም ቀን የዋለው እሑድ ሆኖ እናገኘዋለን እንዲህ ከሆነ መስከረም የዋለው ሰኞ ነው የሰኞ ተውሳክ ነው ይሆናል በ ዓ ም የነነዌ ጾም የሚገባው ጥር ቀን ነው ሁዳዴ የነነዌ ጾም በገባ በ ቀን እንደሚገባ ሕግ ስላለ ይሆንና ከ ቀን በኋላ ይገባል እንላለን ው ቀን የጥር ሆኖ ቱ የየካቲት ነው በ ዓ ም ሁዳዴ የካቲት ቀን ይገባል እንሳለን ቀኑስ ምንድነው። ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ በየካቲት ቀን ገብቷል ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት ው የመጋቢት ሆነው የተረፉት ቱ የሚያዝያ ናቸውነ ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ በመደብ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ረቡዕ ነበረ ከላይ ከጥያቄዎቹ አስቀድሞ በር ዓ ዓ ስር ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ረቡዕ ከዋለ መስከረም የዋለው እሑድ ነበረ የእሑድን ተውሳክ እንፈልግ « የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥመደብ እንደሚያመለክተው የእሑድ ተውሳክ ነው። ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከው ቀኖች ው የጥር የቀሩት ሩ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ አእንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ዕ አንተርጻ የባሕረ ሐሳብ አወጣጥ ር ያ ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ በመደብ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንላለን ከዚሀ ቀጥለን ጥቅምት የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ አንደምረዋለን ላ መስከረም ቀን የዋለው ኀሙስ ነበረ ከላይ በመደብ ከጥያቄዎቹ አስቀድሞ ቡር ዓ ዓ ስር ተሰጥቶናል። ቀን የዋለው ቅዳሜ ሆኖ ጥቅምት ም ቅዳሜ ነበረ የቅዳሜን ተውሳክ እንፈልግ « የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥመደብ እንደሚያመለክተው የቅዳሜ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋሳ ስለሚገኣ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ው የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንሳለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናልር ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅፅ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንሳላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ፅለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን « መስከረም ቀን የዋለው ቅዳሜ ነበረ ከላይ ተሰጥቶናል « መስከረም ቀን ቅዳሜ ከዋለ መስከረም የዋለው ኀሙስ ነበረ የኀሙስን ተውሳክ እንፈልግ « የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የኀሙስ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከቱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ዕ ይጋተርቋ ባሕረ ሐሳብ ይዕተር ንዕዕን ትንሣኤ የነነዌ ጸም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከኙ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ኙ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል። በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሷል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው እሑድ ነበረ ከላይ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን እሑድ ከዋለ መስከረም የዋለው ሰኞ ነበረ የሰኞን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የሰኞ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷልር ከቱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናልር ከዱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው። ቀን የዋለው ረቡዕ ሆኖ ጥቅምት ቀን እሑድ ነበረ የእሑድን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የእሑድ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ተ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋሳ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ቱም የየካቲት መ ነ ዕ በ ዓ ይንተርቋ የባሕረ ሕሳብ አወጣጥ ይተርቋ አንያ ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከዱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ዱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅፅ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ማክሰኞ ነበረ ከላይ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ማክሰኞ ከዋለ መስከረም የዋለው ኀሙስ ነበረ የኀሙስን ተውሳክ እንፈልግ የፅዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የኀሙስ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከዱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ዱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ር ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንሳላለን ከዚህ ቀጥለን ጥቅምት የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ። መጥቅዕ ሳይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ኀሙስ ነበረ ከላይ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ኀሙስ ከዋለ ጥቅምት ቀን የዋለው ቅዳሜ ሆኖ ጥቅምት ኀሙስ ነበረ የኀሙስን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የኀሙስ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ። አንያቀ ሄሌጋተርቋ ባሕረ ሕሳብ ፍር ዕ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ው የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ አንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም « መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንላለን « ከዚህ ቀጥለን ጥቅምት የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ዓርብ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ዓርብ ከዋለ ጥቅምት ቀን የዋለው እሑድ ሆኖ ጥቅምት ቀን ሰኞ ነበረ የሰኞን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የሰኞ ተውሳክ ነው « ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን ብኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷልዜ ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም « መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ቅዳሜ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ቅዳሜ ከዋለ መስከረም የዋለው ዓርብ ነበረ የዓርብን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የዓርብ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል። ዕ ዓቢይ ጸም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ህ ይሎጋተርዌ የባሕረ ሐሳብ አወጣጥ ይጋተርዲቋ ያዕን ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከቱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጸም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሜያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም በ በ መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን ጥቅምት የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ሳይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው እሑድ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን እሑድ ከዋለ ጥቅምት ቀን የዋለው ማክሰኞ ሆኖ ጥቅምት ቀን ኀሙስ ነበረ የኀሙስን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የኀሙስ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል ዓም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ማክሰኞ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ማክሰኞ ከዋለ መስከረም የዋለው ማክሰኞ ነበረ የማክሰኞን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የማክሰኞ ተውሳክ ነው። ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለሚበልጥ ውን ገድፎ ለመስከረም ሰጥቶ ያስቀሯል መጥቅዕ ጥቅምት ሪ ይሆናል ያዕ ተ ባሕረ ሐሳብ ጋተርቋ ያ መጥቅዕ በጥቅምት ከዋለ የነነዌ ጸም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከሩ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷልፈ ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ሩ ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሷል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ረቡዕ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ረቡዕ ከዋለ መስከረም የዋለው ቅዳሜ ነበረ የቅዳሜን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የቅዳሜን ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጸም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጸም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል። ከው ቀኖች ው የጥር የቀሩት ሩ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሜውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንላለን ከዚህ ቀጥለን ጥቅምት የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ሳይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ኀሙስ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ኀሙስ ከዋለ ጥቅምት ቀን የዋለው ቅዳሜ ሆኖ ጥቅምት ዓርብ ነበረ የዓርብን ተውሳክ እንፈልግ ቀፅቀን ዴንር የባሕረ ሐሳብ አወጣጥ ይንተር ሃ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የዓርብ ተውሳክ ነው ላ ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሌ የነነዊ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቲቷል ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቁቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም « መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል። ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንሳላለን ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ዓርብ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን ዓርብ ከዋለ መስከረም የዋለው ማክሰኞ ነበረ የማክሰኞ ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የማክሰኞን ተውሳክ ነው « ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለሚበልጥ ውን ገድፈን ለመስከረም ሰጥተን የተረፈውን ን እንይዛለን መጥቅዕ ጥቅምት ቀን ዋለ እንላለን መጥቅዕ ጥቅምት ቀን ከዋለ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል። ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንሳለን ትንግኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከው ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ሩ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ወሏል በ ዓ ም « መጥቅፅ ነበረ ተሰጥቶናል ከሆነ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚሀ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን ተ ባሕረ ሐሳብ መመአ መስከረም ቀን የዋለው እሑድ ነበረ ተሰጥቶናል መስከረም ቀን እሑድ ከዋለ መስከረም የዋለው እሑድ ነበረ የእሑድን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የእሑድ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከቱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከዱ ቀኖች ው የጥር የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀረው ዱ የሚያዝያ ነው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም « መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለማይበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በጥቅምት ቀን ውሏል እንላለን « ከዚህ ቀጥለን ጥቅምት ሩራ የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ሰኖኞ ነበረ ተሰጥቶናል » መስከረም ቀን ሰኞ ከዋለ ጥቅምት ቀን የዋለው ረብዕ ሆኖ ጥቅምት ቅዳሜ ነበረ የቅዳሜን ተውሳክ እንፈልግ የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የቅዳሜ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ የነነዌ ጾም የካቲት ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ቱ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናልፁ ከዱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ዱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ሚያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንሳላለን ያያዕዕዕ ኤንፐርዳ የባሕረ ሐሳብ አጦጣጥ ሌኃኀርቋ ዕዕዕ ቀ ከዚህ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ሳይ እንደምረዋለን መስከረም ቀን የዋለው ማክሰኞ ነበረ ተሰጥቶናል « መስከረም ቀን ማክሰኞ ከዋለ መስከረም የዋለው ረቡዕ ነበረ የረቡዕን ተውሳክ እንፈልግ « የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ አንደሚያመለክተው የረቡዕ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል ከዱ ቀኖች ው የጥር የቀሩት ዳ የየካቲት ሆነው ዓቢይ ። ቱ ቀኖች የየካቲት ሆነው ዓቢይ ጾም የካቲት ቀን ገባ እንላለን ትንሣኤ የነነዌ ጾም ከጀመረበት ቀን ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚውል የዋለው ከ ቀኖች በኋላ ይሆናል ከቱ ቀኖች ው የየካቲት የመጋቢት ቀኖች ናቸው የቀሩት ቱ የሚያዝያ ናቸው ትንሣኤ ማያዝያ ቀን ውሏል በ ዓ ም « መጥቅዕ ነበረ ተሰጥቶናል ከ ስለሚበልጥ በዓዋጁ መሠረት መጥቅዕ በመስከረም ቀን ውሏል እንላለን ከዚሀ ቀጥለን መስከረም የዋለበትን ዕለት ተውሳክ ፈልገን በ መጥቅዕ ላይ እንደምረዋለን ላ መስከረም ቀን የዋለው ቅዳሜ ነበረ ተሰጥቶናል » መስከረም ቀን ቅዳሜ ከዋለ መስከረም ቀን የዋለው ረቡዕ ነበረ የረቡፅን ተውሳክ እንፈልግ « የዕለታቱ ተውሳክ ሠንጠረዥ እንደሚያመለክተው የረቡዕ ተውሳክ ነው ሁለቱ ሲደመሩ ይሆናሉ ከ ስለማይበልጥ የነነዌ ጾም ጥር ቀን ጀምሯል ዓቢይ ጾም ሁዳዴ የነነዌ ጾም ከገባበት ማግስት ጀምሮ ከ ቀን በኋላ ስለሚገባ ከ ቀኖች በኋላ ገብቷል። ይልተር እየተነሥ እንደዚህ ይቆማሉ ከተጀመሩበት በአምስተኛው ፅለት እየጨረሱ እስከ ዓለም ማለቂያ ይመላለሳሉ ቱ ቀመሮችና ሰንበቶች እንደዚሁ እኩል ይሆናሉ የወንጌላውያን ዓመቶች በኛው የቀመር አንቀጽ ይገባል ሌሎቹም ዓውዶች ተመሳሳይ ሂደት አላቸው ደግሞ ይኸንን ዕወቅ ማርቆስና ሉቃስ የአንቀጽ መጀመሪያ ሲሆኑ አንቀጻቸው በጀመሩበት በሶስተኛው ፅለት ይፈጸማልፈ በአራተኛው ቀን የሚቀበላቸው ማቴዎስ በተቀበለ ማግስት ይፈጽምና ከሱ አስቀድሞ ሠግር ሆኖ ዮሐንስ በአራተኛው ቀን ይቀበለዋል ዮሐንስ አንቀጹን በጀመረበት ማግስት ይፈጽማል ተቀባይ የሚቀበለው በሶስተኛው ቀን ነው ይኸንን እስከዘላለም ዕወቀው ጠብቀውም ደግሞ ታውቅ ዘንድ የሚገባህ ይህ ነውን የአንቀጽ ሁሉ መጀመሪያው አልቦ ዜሮ አበቅቴ ፍጸሜው አበቅቴ ነው ከአዳም እስከ ዓለም ፍጻሜ ያሉት ሺህ ዓመቶች እነዚህ ናቸው ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት ኗ ተፈጸመ ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት ተፈጸመ ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት ተፈጸመ ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት ተፈጸመ ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት ተፈጸመ ዓመት በ ቀመር ከ ዓመት እ ተፈጸመ ዓመት በዓመታት መጨረሻ ሞላ ከአዳም ጀምሮ የተፈጸሙ ዘመኖች ሊቃውንቱ ከአዳም ጀምሮ እነሱ እስካሉበት ዘመን በተለየም እስከ ክርስቶስ ልደት ስንት ዓመት እንደሆነ ለማወቅ አጥብቀው ይፈልጋሉ አዳም የአምላክን ትእዛዝ በጣሰ ጊዜ ተቀጥቶ ከገነት ወጥቶ ነበረ ተጸጽቶ ንስሐ ስለገባ በአምስት ቀን ተኩል ከልጅ ልጅህ ተወልጄ አድንሃለሁ ብሉታል ይህ በ ዓመት የተተረጐመው አምስት ቀን ተኩል ልክ መሆን የሥጋዌ እምነት የተመሠረተበት ስለሆነ ጥረታቸው የሐሳቡን ትክክልነት ለማወቅ ብቻ ሳይሆን ለማስረዳትም ጭምር ነው የነቢያቱን ትንቢት ሁሉ በዚህ አንጻር አጥብቀው መርምረውታል ሆኖም የምርምሩ ውጤት ሁል ጊዜ አንድ አይደለም ለምሳሌ ከዚህ በታች ያሉት የተለያዩ የዘመን ቁጠራዎች ሁሉም ከአንድ መጽሐፍ ውስጥ የተገኙ ናቸው ሀ ከአዳም እስከ ማየ አይኅ የጥፋት ጐርፍ ዓመት ከማየ አይኅ ግምብ እስከ ተገነባበት ሕንጻ ማኅፈድ ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ዓለም ይሆናል ከሕንጻ ማኅፈድ እግዚአብሔር ለአብርሃም እስከተገለጸለት ዓመት እግዚአብሔር ለአብርሃም ከታየበት እስከ ሙሴ ነቢይ ዓመት ያያቀክዕ ባሕረ ሐሳብ ዩዕተርዳ የ ቀ እስከዚህ ዓመት ይሆናል እግዚአብሔር ለአብርሃም ከታየበት እስከ ነቢዩ ሙሴ ድረስ ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ዓለም ይሆናል ከሙሴ እስከ ዓመት ዓመት ከዚህ በኋላ ጌታችን ተወለደ ከጌታችን ልደት እስከ ዓመተ ሰማፅት ዓመት ከዓመተ ሰማዕት እስከ ኒቅያ ጉባኤ ዓመት ከኒቅያ እስከ ጐስስጥንጥንያ ጉባኤ ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ሰማዕት ይሆናል ከተስጥንጥንያ እስከ ኤፌሶን ጉባኤ ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ሰማዕት ይሆናል ከኤፌሶን አስከ ኬልቄዶን ጉባኤ ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ሰማዕት ይሆናል ከኬልቂዶን እስከ ተንበላት እስከ እስላሞች መንግሥት ዓመት ቀ እስከዚህ ዓመተ ሰማዕት ይሆናል ከጥንተ ዓለም ከዓለም መጀመሪያ እስከ ተንበሳት እስላሞች መንግሥት ዓመት ነው በዚያ ላይ ዓመት ስትደምርበት ዓመት ይሞላልሃል ፍጥረታትን ሁሉ የፈጠረ ምስጋና ይድረሰውና ዓመቶችና ዘመኖች ሁሉ በዚህ ውስጥ ተጠቃለዋል ሽ ለ ከአዳም እስከ ማየ አይኅ ዓመት ከአይኅ ቋንቋዎች እስከተከፋፈሉት ሕንፃ ግንባታ ዓመት ቀ ይኸ የ ዓመት ማለቂያ ይሆናል ከሕንጻ ግንባታ እግዚአብሔር ለአባታችን ለአብርሃም እስከተገለጸለት ዓመት ቀ ይኸ የ ዓመት ማለቂያ ይሆናል አግዚአብሔር ለአብርሃም ከታየበት የእስራኤል ልጆች በነቢዩ በሙሴ እጅ ከግብፅ እስከወጡበት ዓመት ይኸ የ ዓመት ማለቂያ ይሆናል የእሥራኤል ልጆች ከግብፅ ከወጡበት እስከ መቄዶናዊው ንጉሥ እስክንድር ዓመት ቀ ይኸ የ ዓመት ማለቂያ ይሆናል። ዕ ት ባሕረ ሐሳብ ይንተርዲ ን ንንን የምትወለድበት ቀን ነው ያ ዕለት ለአይሁድ በዓላት አስፈሳጊ ስለሆነ ከበዓሳቸው ከመጥቅፅ ከጾመ አይሁድ ከመጸለት ወዘተ ጋር ተያይዞ እየተደጋገመ መጥቷል በየመጽሐፉ የሚገኘው ሠንጠረዥ ገጾች ይወስዳል ምስጢሩ ግልጽ ነው ሠንጠረዢ የሚሸፍነው አንድ ዓውደ ቀመር ዓመት ቢሆንም አንድ ዓውደ ቀመር ዓውደ አበቅቴ ስለሆነ ለያንዳንዱ ዓውደ አበቅቴ አንድ ገጽ መስጠታቸው ነው ስለዚህ መጽሐፉ ገጹን በመጀመሪያው ዓውደ አበቅቴ የመጀመሪያው ዓመት ጀምሮ ከኛው ከመጨረሻው ዓመት ሲደርስ በሚቀጥለው ዓውደ አበቅቴ የመጀመሪያ ዓመት ሌላ ገጽ ይጀምራል በዚህ ጊዜ ዓውደ ቀመሩ የጀመረውን ከ እስከ ዓመት ያለ ዘመን ያለማቋረጥ ሲቀጥል የዓውደ አበቅቴው የዓውደ ወር ዘመን ዓመት በሞላ ተጥር ቱ ዓውደ አበቅቴዎች አስኪዳረሱ ድረስ እንዳዲስ ከ ቀጥር ይጀምራል የባሕረ ሐዝብ የተለያዩ መጸሕፍት ያቀረቡትን የዓውደ ቀመር ሠንጠረዥ ካነጻጸርኩ በኋላ ለዓሳማዬ ያስፈልጋሉ የምላቸውን አርእስት ብቻ በመምረጥ በአንድ ሙሉ ዓውደ ቀመር በ ዓመት የሚመላለሱትን በዓላትና አጽዋማት በተቀላጠፈ ሠንጠረዥ ከዚህ በታች አቅርቤያለሁ። መልስ በሁለቱም ዓ ም ጊዜ ተንቀሳቃሽ በዓላት የሚውሉትና አጽዋማቱ የሚገቡት በተመሳሳይ ፅለት ነው ምክንያቱም የሁለቱም ዓ ም ዓውደ ቀመርም ዓውደ ሰማዕትም ተመሳሳይ ናቸው ዓውደ ቀመሩ ዓውደ ሰማዕቱ ናቸው ገጽ እና ላይ ፈልገህ አስተያያቸው ሀ ዓ ም የ ዓውደ ቀመር እኩያ ነው ለል ል ነኩያ ገጽ ላይ ፈልገህ እ ዓውደ ቀመር ሲሆን ትንሣኤ የሚውለው ሁል ጊዜ መጋቢት ቀን ነው ለምሳሌ ገጽ ላይ በቅንፍ ውስጥ ያለውን ን ዓው የያው ዓውደ ቀመር ሀ ዓ ም የ ዓውደ ቀመር እኩያ ነው ገ ገጽ ተል ላይ ፈልዝ ለ ዓውደ ቀመር ሲሆን መስከረም ቀን የሚውለው ሁሉ ጊዜ እሑድ ፅለት ነው ለምሳሌ ገጽ ሳይ በቅንፍ ውስጥ ያለውን ዓውደ ቀመር ተመልከት ሐ መስከረም ቀን እሑድ ዕለት ሲውል ሐምሌ ቀን ሁል ጊዜ ቅዳሜ ዕለት ይውላል መደብ ገን ገጽ ላይ ተመልከት ዓውደ ቀመር በዚያ ጀምሮ በየ ዓመት የሚውል የማንኛውም ዓመተ ምሕረት እኩያ ነው ለምሳሌ ዓ ም ዓ ም ዓ ም ሁሉ የ ዓውዴ ቀመር እኩያዎች ናቸው ገጽ እና ላይ ያ ን ን ሙሥ ኣ ይኮ።