Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ገዩ ዐዐዕ ኗኔኮዮ ናሴሪ ታበት አለ።
በላይ። በውስጣቸው የነበሩት ሁለት ጣልያኖች ተታኩሰው ከእነአስጨናቂ ወገን አንድ ሰው አቁስለዋል አንድ ሰው ገድለዋል ። ሲል ጠየቀ ሌላው ። ይህን የተረዳው አስጨናቂ አቅሙን የሚያውቅ ሰው በመሆኑ የመጣበትን ጦር ልክ ገምቶ የጠላት ጦር ፊት ለፊት ሲመጣ ወደ በረሃ ወርዶ ተሰወረ ። በዚህ ጊዜ አጅሬ ተዚያ ያለ መስሎት አመቺ ስፍራ ለመያዝ የጠላት ጦር ወደ ኋላው አፈገፈገ ። በሦስተኛው ቀን አስጨናቂ ዲማ አጠገብ አቢ ዋሻ ውስጥ እንዳለ አንድ የባንዳ አለቃ ከደብረ ማርቆስ ተልኮ መጥቶ በድንገት ከበበው ። ቢሰውር በልጅነት ጓደኛው በአባኮስትር ከሚመራው የአርበኞች ጦር ለመቀላቀል ከደብረ ማርቆስ ወደ ብቸና ሲጓዝ በመንገድ ላይ የጠላት ወታደሮች በድንገት አጋጠ ሙት። ገዩ ዐበዐዕዐዞኮዮ እያለ በተቆራረጦ ድምፅ ጠየቀ ። ሦስተኛው ጋሜ ደግሞ ቀጠለና እንዶገና በዚሁ ወር ለምጨን ውስጥ ተጠላት ጋር በአደረግነው ውጊያ ተኛ በኩል ጥቂት ሰው ሲቆስል ተጠላት ብዙ ሰው ሞቷል ብዙም ቆስሏል ካለ በኋላ ጥቂት አሰብ አድርጎ ተሳምንት በኋላ ደግሞ ገድ ላይ እያለ አባኮስትር እንደገና በጠላት ተከበበ ። አባኮስትር እኮ ወንድ ነው። ተዚያ በኋላ ደግሞ አባኮስትር ባሶ ሊበን ውስጥ ተባንዳው ጦር አለቃ ጋር ጦርነት ገጠመ የባንዳው አለቃ ድል ሆየ ወደ ደብረ ማርቆስ ሸሸ አለ ፈገግታ ሳይለየው ። ብዙ ገፍዩ ዐበዐዕ ኗኔኮዮ ጥሊያኖችና ባንዶች ሞቱ መሣሪያም ባያሌጡ ግ ስ ያስጨንቀው ነበር ቀንና ሌሊት ባመጣው ምንሽር ባመጣው ጥይት ስመጥሩ ጀግና በላይ አባኮስትር የአርበኞች መሪ የፋሽስቶች ጠር አባኮስትር በላይ አንበሳው ተጓዶ ልኮ ሰው ይጐዳል እንኳን እሱ ሔዶ። ጦር እንዲወጋ አንድ የጦር አዛዥ ወደዚያ ላከ ። በማለት አባኮስትር አንድ ምሽት ቢሰውር ጠየቀው ። በመሸሽ ላይ ያለውን የጣሊያን ጦር ዙሪያ ሰፋሪ የሚባለው የአባኮስትር ጦር አንገት አንገቱን በጐራዴ ይቀነጥሰው ጀመር ። ሲል ጠየቀ ንዴት ያበገነው አባኮስትር ። የእኛ ሠራዊት ጠላትን ሁለት ወር ተኩል ከኮቦ እንደቆየ በመካከሉ ልጅ ኃይሉ በለው ወደ ደብረ ወርቅ መጦ የሚል ወሬ ስለሰማ አባኮስትር ከእሳቸው ጋር በመተባበር ር በበለጠ ኃይል ለማጥቃት አሰበ ። የጣልያን ጦር እሱ ወዳለበት ምሽግ መቃረቡን የተረ ዳው አባኮስትር ቤተ ሰቡን ወደ ቆላ ልኮ ወርካዬ ላይ መሽጎ የሚገኘው ሠራዊት ወደ እዚያ የሚገሠግሠውን ጦር እንዲገ ጥም አዘዘ ። ይህን ካደረገ በኋላ ከብቸና ምድር ንቅል ብሎ ወደ ደብረ ማርቆስ ተመለሰ የማታ ማታ ተመስገን ፋንታና እጅጉ ዘለቀ አባኮስትር ወደአለበት ምሽግ ገቡ ። አለ አባኮስትር ። አርበኞቹ ከተራራው በላይ በኩል ሆነው የጣልያንን ጦር አገኙት ። የጦር መሪያቸው ግጥም መንገሩ የፈነቀላቸው አርበኞች የአባኮስትርንና የወንድሞቹን የጀብዱ ሥራ ለማዘከ አሁንም ግጥም መደርደሩን ቀጠሉና ንደ ቀትር እሳት የሚፈጀው ፊቱ አባኮስትር በላይ ለምጨን ላይ ነው ቤቱ ግንባር ግንባር እንጂ አይመታም ጥይቱ ጠፍ ዐበሰ ህዐዐኗሬኮርዮ ጋደል ጋደል ያለው ሽጉጡ በግራ ዓመት ይታኮሳል በጭብጥ ሽንብራ ትሌንቲና ኮስትር ተያይዘው ተኩስ ቀኝ እጁ ደረሰ አዩ አባይባስ እስቲ ልንገርበት የጅጉን አበሳ እዳገት ተሰቅሎ እንደ ግልገል ሰሳ ሰባት ቀን አደረ የጥሊያኑ ሬሳ ስንት ነጭ ገለሃል ንገረኝ በሞቴ አንተ የኮስትር አሽከር ተሰማ ሳይንቴ አባኮስትር በላይ ወጣቱ ጐልማሳ አነዛብሮት መጣ ሬሳ በሬሳ አዙሮ ታጠቀው ልቤን አእንደድጉ የአባኮስትር ታናሽ አባቀስቶ እጅጉ አባይባስ አዬ የጐራው ወጥቤት አሳላፊ ሆኖ የየጐሳ ዕለት በልበ ሙሉነት ያውም በፍጥነት መትረየሱን ይዞ ከአባኮስትር ፊት ነጭ አርዶ ነበር የፍልሰታለት ። ዶጃዝማች ለገሠ ሐሰኔ ደግሞ በቀረበው አሳብ መደሰ ቦን በሚያሳይ ፈገግታ በጠላታችን ላይ በፈጸምነው የጀ ቦዱ ሥራ ሕዝቡ ከፍተኛ የመንፈስ ኩራት በአዶረበትና ሙሉ ድጋፍን በሰጠበት በዚህ አመቺ ጊዜ ዘወትር በሥጋት ይ የሚገኘውን ጠላት ተምሽጉ ሳይወጣ አፍኖ ማስቀረቱ የሌላው ክፍል በድንጋጤ ለቆ አንዲወጣ ለማድረግ ክለሜ ረዳ ውሎ ሳያድር ምሽጉን መክበቡ መልካም ነው ባሎ ናገረ « ደጃዝማች እጅጉ ዘለቀ ደግሞ ትጥቁን ጠበቅ ቀኝ ገዩ ዐበዐዕዐዞኮዮ እንደተናገረው ጠላትን ተዚያ ተብቸና ምሽግ ለማስወባ ከመቸውም ይልቅ አመቺው ጊዜ አሁን ስለሆነ ግምባር ለሚቀድመውና ደጀን ለሚሆነው ጦር ትእዛዝ ይሰጥና እንዝመት በማለት አሳሰበ ። አለ አባኮስትር በቁጣ ። አባኮስትር የዋዛ ሰው መስሎአቸዋል ። ልጅ ኃይሉ በለውና አባኮስትር አርበኞች ሲሆኑ ምንድነው የሚያጣላቸው ። ያርበኞችም ሁኔታ ገና ፈጽሞ አልተረጋጋም« በዚህን ጊዜ አንድ የብቸና ነዋሪ አንተየ አባኮስትር ምቀኛ በዛበት እባክህ አለ ። ቋል አለ አባኮስትር እኮ ሠልፍ እንዲያሳዖ ተሊ ካንድ ልጅ እግር የሆነ ሰው ቹም እንዶ ዩክከፎዐዚህዐዐዚፄዞፀርዩኮ ምን አባኮስትር ትለዋለህ ልዑል በላዩ እንጂ አለው የአባኮስትር አድናቂ የሆነው ጓኋአፍከ በመቀጠልም እሱ በሆነ እኮ ነው ዛሬ እንዲህ ሁላችነፉ የምንፈነጥዘው ሕዝብ አስተባብሮ ጥሊያንን ቁምሦ ስቅሉ በያሳይ ኖሮ ነጣነት ባልተገኘም ነበር አለ በመኩሩሩነ ሌላው ደሞ ። አረ ብዙ ሰው ልዑል በላይ እያለ በዕበፍው እኔም ሰምቻለሁ ይሄ ሰው እንዳይነግሥ መፍራት ነው አለ። ደረቤ ላይ ነ ዳቃታ ላይ ሕይ ት ጊዜ ለምጨን ሰቀላና አባይ ላይ ደግሞ ሦስት ሦስት ጊዜ አባራ በረንታና ቦረና ላይ ሁለት ሁለት ጊዜ የረብ ገድ ዋስዳ አያልፉሽ ጀጀን የዲንሣ ደባስ መልካላይ አንዳንድ ጊዜ ተጠላት ጋር ብርቱ ውጊያ ተዋግቶ በብዙዎቹም ድል ተቀዳጅቷል አለ ጓደኛው « በመቀጠ ልም ከዚህም የተነሣ ነው አኮ መድፍና መትረየሱን ጐዝጉ ዘኸው ተኛ አባኮስትር በላይ የፋሺስቱ ዳኛ በዚያ ባሳለፍነው ባምስቱ ዘመን ኢትዮጵያን ሊያጠፋ ጠላት ሲባነን አባኮስትር በላይ ይዞበት በሩን ያስጨንቀው ነበር ቀንና ሌሊት ባመጣው ምንኸሽር ባመጣው ጥይት ተብሎ ነው የተገጠመለት ። ከዚያ ያገኘውን መሣሪያ ይዞ ይሠወራል አመቺ ቦታ ላይ መሽጎ ጠላት ማንም የለም ብሎ እየተግተለተለ ሲሔድ ይጠብቅና የጥሊ ያን ጦር ሰብሰብ ሲል እመሐል ገብቶ አንድ ሁለት ጊዜ ተኩሰፅ ይሠወራል በዚህ ጊዜ የጠላት ጦር እርስ በርሱ ይጫረሳል አለ ሦስተኛው ታማኝ የሆኑ የውስጥ አርበኞችም ነበሩት ። ውስጥ ጥሊያን ከበበው አባኮስትር በአጠገቡ ብዙ ሰው መሣሪያ አልነበረውም ። የሠራዊቱም አሠላለፍ የበረንታ ጦር መትረየስ ተኳሾች አንጋቾች ጋሜዎች የነማይ ጦር የደባይ ጥለት ግን ጦር የግራ ቀኝ ሸበል ጦር የቦረና ሳይንት የደጀን ጦር የውድሚት ጦር የይናጭ የክፍል ጦር የቅንምቧት ጦር የእነብሴ ጦር በበ ጸየእ በ ግር በ በር ጨመ ሦጭቄዔ «ቕጅ ሠ ኑን ። ር የጉብያ ጦር የእነደድ ጦር የአዋበል ጦር የጥቁር ራስ አዛዥነት ነበር ። እንዲያውም አንዱ ሲሉ ጠየቁ ሊቀ ደጀን ተበሩ ላይ የተታኮሳችሁ አያልፉሽ ተጎራው የተታኮሳችሁ ወግዴ ከተማ የተታኮሳችሁ የጥይቱን ተስካር ማን አወጣላችሁ አባኮስትር በላይ ሲሆን ተሸፋፈን ሲታጣ ልበሰው ለማን ይታጠቃል እንዳንተ ያለ ሰው አባኮስትር በላይ እባክህ ተቆጣ አንተም ራስ ተባል እኛም ጎጆ እንውጣ በዩ ዕዐበዐዩዕህዐዚርዚሬዞዐዮ ና ቀ የሟል ግጥም ነው አሉ አዛውንቱ ። በመቀጠልም በየካቲት ወር መጨረሻ ደሞ ደጃዝማች በላይ በግዛቱ ውስጥ ያለውን ሕዝብ ሰብስቦ ቢትወደድ መንገሻ ጀምበሬ እኔን ለመውጋት ያላቸውን ጦር ደብረ ማርቆስ ከተማ ስለ አከማቹ የእርሳቸው ጦር ወደ ግዛቴ ከመምጣቱ በፊት የኔጦር ደብረ ማርቆስንና ደጋዳሞትንም በመላው እንዲይዝ አዝዣ ለሁ ብሎ መናገሩ እንደሚወራ የጸጥታው ክፍል መጠቆም ይነገራል አሉ ነገር እያሰላሰሉ ። አሉ ሊቀ ካህናት ለይኩን በብቸና የመንግሥት ግምጃ ቤት ያለውን ገንዘብ ደጃዝማች በላይ በኃይል ወስዶ ለወታደሮቹ አከፋፍሏል ያገሬው ሕዝብ እንደሚያወራው ደጃዝማች በላይ ወደ አዲስ አባ አልመጣም ያለበትን ምኸኛት የጎጃም ግዛት ባለሥልጣ ኖች እርሱን የሚወነጅል ደብዳቤ ጽፈው ወደ አዲሳባ መላካቸውን በደብረ ማርቆስ ተጠባባቂ ያደረገው አሽከሩ በመስማቱ ተደብረ ማርቆስ ገሥግሦ ተዋናው በር ለሚጠብ ቁት ለደጃዝማች በላይ ወታደሮች ጉዳዩን ስለ ነገራቸው ተበሩ ላይ መልእክተኞቹን ይዘው ለአለቃቸው ማስረከባቸው የጸጥታው ክፍል መጠቆሙም በሰፊው ይወራል ። ሲል ጠየቀ አባኮስትር። አለ አባኮስትር ቢሰውር አጠገቡ እንደ ደረሰ ። ሲል ጠየቀ አባኮስትር ። አይ ደጃዝማች በላይ ። የደጃዝማች በላይ ታናሽ ወንድምና የጦር እንደራሴውም የሆነው ደጃዝማች እጅጉ ዘለቀ ግራ ቀኝ ታፋውን ቆሰለ ። ስለዚህ ከደጃዝማች አያሌው ጦር አብዛኛውና የበረንታም ጦር ተስፋ በመቁረጥ ሥፍራውን ለቆ ከአምባው ወሩረቶዶ ከደጃዝማች አያሌው ጋር የቀሩት ሌሎች ተከታዮች ባሉበት በኩል ያለው በር አሁንም ክፍት በመሆኑ ወንድሞችዖ ገዩ ዐዐዕ ኗኮዮ የላል ቻም ዕዘን እንሒድ በማለት አንዱ ወታደር ለደ አማከረ ይህንኑም ሐሳብ ደጃዝማች አያ ዘንድ ሔዶ አስታወቀ። አይ ጊዜ ። ኛ ሌሎቹ ተከሳሾች ደጃዝማች እጅጉ ዘለቀ አያሌው መሸሻ በቀለ ቦጋለ መንግሥቱ ተገኝ ይሁን ኃይሉ ፊታውራሪ ደምሴ ጌታሁን በላቸው ዓለሙ አያሌው ተፈራ ሠሠ ተድላ መንገሻ ድንቅአየሁ እምሩ ይግዛው ተሻለ ዓለሙ ተመስገን ኃይሉ መምህር ኃይለየሱስ ደስታ አባ ገብረ ጊዮርጊስ አዛዥ አየለ ዓለሙ በጅሮንድ አባተ አድገህ ደግሞ ደጃዝማች በላይ በአልጋ ወራሽ በኩል ተላደቭው ቁመዉው መ ወጠቱሑ ሠ በዩ ጤዘህሀይዩዕህዐዚሂዞዐዮ ልምጣ ሲሉ እንጂ መንግሥት መክዳታቸውን የማያውቁ መሆናቸውንና እስከዚያ ድረስም በአውሮፕላን የተበተነ ወረቀት ያላዩ መሆናቸውን በመግለጽ አልጋ ወራሽ ወሎ ሆነው በላኩት መልዕክት መሠረት ወደ እርሳቸው ለመሔድ ደጃዝማች በላይ ጉዞ ሲጀምሩ ተኩስ ተከፍቶባቸው በአል ሞት ባይ ተጋዳይነት የተታኮሱ መሆናቸውን አምነውነገር ባለማጣራት ላጠፉት ጥፋት መንግሥት ምሕረት እንዲያደር ግላቸው ጠይቀዋል። ደጃዝማች በላይ በሐዘን ተዋጠ ። ደጃዝማች በላይና ደጃዝማች እጅጉ የራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት የልጅ ልጅ ከሆነው ከልጅ ማሞ ኃይለ ሚካኤል ጋር በታላቁ ቤተ መንግሥትበአንዲት ክፍል በክብር ዘበኛ ይጠበቃሉ ። በላይ ዘለቀ። አይ ልጅ ማሞ። በማለት ደጃዝማች በላይ ተቅበጠበጠ ። ገዩ ዐዐዕዐዚሬዞኮዮ ደጃዝማች በላይ ዘለቀና ደጃዝማች እጅጉ ዘለቀ ከጠላት ወረራ በፊት ነፍሰ ገዳይ ሽፍቶች ከመሆናቸውም በላይ ከነጻነት በኋላም በመንግሥት ላይ አምፀው በሶማ አምባ ውጊያ ለብዙ ሰዎች ሕይወት ማለፍ ምክንያት በመሆናቸው በእስር ቤት እንዲቆዩ ተደርጎ ሳለ ከልጅ ማሞ ኃይለ ሚካኤል ጋር በመመሳጠር ከእስር በማምለጣቸው በአባሪ ተባባሪነት ክስ ቀርቦባቸዋል ሲል ዓቃቤ ሕጉ ክሱን አሰማ ከወዲያ ወዲህ እየተንጐራደደ ። አባኮስትር ግን አሁንም ወይኔ የዘለቀ ልጅ ። ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ደጃዝማች እጅጉ ዘለቀ ልጅ ማሞ ኃይለ ሚካኤል ፊታውራሪ ከበደ ኃይለ ሚካኤል ፊታውራሪ ገበየሁ አባይነህና አራቱ የክብር ዘበኛ ወታደሮች በተራ ሆነው ሠልፈኛውን አንዲጐበኙት ተደረገ ። አይ በላይ ዘለቀ ። አባኮስትር ወንዱ ። አይ እጅጉ ። ደጃዝማች እጅጉ ። አባኮስትር እኮ ነው ።